"የአማራ ሕዝብ ከሌላው የበለጠ ወይም ያነሰ አይፈልግም፤በእኩልነትና በነፃነት በጋራ የምንኖርባት ኢትዮጵያ ታስፈልገናለች"አቶ ሳሙኤል አበበ

Samuel Abebe pic.jpg

Samuel Abebe. Credit: S.Abebe

አቶ ሳሙኤል አበበ - በሜልበርን የአማራ ኅብረት ሊቀመንበር፤ ኅብረቱ ማርች 11 / መጋቢት 2 በሜልበርን ከተማ በኢትዮጵያ ወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ሕዝባዊ ውይይት ለማካሔድ መሰናዳቱንና ሻለቃ ዳዊት ወልደ ጊዮርጊስን ዋና ተናጋሪ እንግዳው አድርጎ መጋበዙን አስመልክተው ይናገራሉ።


አንኳሮች
  • የሕዝባዊ ውይይቱ ዓላማና ዋነኛ የመነጋገሪያ አጀንዳ
  • ተጋባዥ እንግዳ - ሻለቃ ዳዊት ወልደ ጊዮርጊስ
  • መግትሔ አመላካች ምክረ ሃሳቦች

Share
Follow SBS Amharic

Download our apps
SBS Audio
SBS On Demand

Listen to our podcasts
Independent news and stories connecting you to life in Australia and Amharic-speaking Australians.
Ease into the English language and Australian culture. We make learning English convenient, fun and practical.
Get the latest with our exclusive in-language podcasts on your favourite podcast apps.

Watch on SBS
SBS World News

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service