"የአማራ ሕዝብ ከሌላው የበለጠ ወይም ያነሰ አይፈልግም፤በእኩልነትና በነፃነት በጋራ የምንኖርባት ኢትዮጵያ ታስፈልገናለች"አቶ ሳሙኤል አበበ09:29Samuel Abebe. Credit: S.Abebeኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (7.36MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android አቶ ሳሙኤል አበበ - በሜልበርን የአማራ ኅብረት ሊቀመንበር፤ ኅብረቱ ማርች 11 / መጋቢት 2 በሜልበርን ከተማ በኢትዮጵያ ወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ሕዝባዊ ውይይት ለማካሔድ መሰናዳቱንና ሻለቃ ዳዊት ወልደ ጊዮርጊስን ዋና ተናጋሪ እንግዳው አድርጎ መጋበዙን አስመልክተው ይናገራሉ።አንኳሮችየሕዝባዊ ውይይቱ ዓላማና ዋነኛ የመነጋገሪያ አጀንዳተጋባዥ እንግዳ - ሻለቃ ዳዊት ወልደ ጊዮርጊስመግትሔ አመላካች ምክረ ሃሳቦችShareLatest podcast episodesስንብት፤ የአውስትራሊያ ነባር ዜጎች የባሕል ተፋላሚዋ አክስት ሮዳ ሮበርትስመጽሐፍ ሻጮች ስልጠና ቢሰጣቸው ደስ ይለኛል፤ ለደራሲያን የሚሰጡት ክብር አናሳ ነው። በጣት የሚቆጠሩት ካልሆኑ በስተቀር።" ደራሲና ጋዜጠኛ ሃሊ ሙዘይን"ለመላው ኢትዮጵያውያንና የዓለም ሙስሊሞች እንኳን በሰላም አደረሳችሁ፤ ተቻችለን የምንኖር ያድርገን፤ መልካም ኢድ ይሁንልን" ሼህ አብዱራህማን ሐጂ ከቢር#106 Mmm or Hmm? Trying new and unusual food