“በኮሮናቫይረስ ሳቢያ ቤት ውስጥ መሰባሰባችን ስለ ሕይወት ረጋ ብለን እንድናስብ ይጠቅመናል” - ሃለኬ ጋንዩ

Interview with Seblewerk Tadesse and Halakhe Ganyu Pt 2

Seblewerk Tadesse (L), and Halakhe Ganyu (R) Source: SBS Amharic and SWT

ወ/ሮ ሰብለወርቅ ታደሰ - በኩዊንስላንድ ደቡብ ማኅበረሰብ ሐብ የቤት ውስጥና የቤተሰብ አመፅ ቅድመ መከላከል ሥራ አስኪያጅና ሃለኬ ጋንዩ - በቪክቶሪያ የማኅበረሰብ የአዕምሮ ጤናና የጋብቻ አማካሪ፤ የኮሮናቫይረስ በማኅበራዊ ሕይወትና የአዕምሮ ጤና ላይ እያሳደረና ስለሚያሳድራቸው አሉታዊ ተፅዕኖዎች ይናገራሉ።



Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now