ወ/ሮ ሰብለወርቅ ታደሰ - በኩዊንስላንድ ደቡብ ማኅበረሰብ ሐብ የቤት ውስጥና የቤተሰብ አመፅ ቅድመ መከላከል ሥራ አስኪያጅና ሃለኬ ጋንዩ - በቪክቶሪያ የማኅበረሰብ የአዕምሮ ጤናና የጋብቻ አማካሪ፤ የኮሮናቫይረስ በማኅበራዊ ሕይወትና የአዕምሮ ጤና ላይ እያሳደረና ስለሚያሳድራቸው አሉታዊ ተፅዕኖዎች ይናገራሉ።
Share
LIVE, FREE and EXCLUSIVE

Seblewerk Tadesse (L), and Halakhe Ganyu (R) Source: SBS Amharic and SWT
Published
By Kassahun Seboqa Negewo
Source: SBS
Share this with family and friends

