SKIP TO MAIN CONTENT

“የቤት ውስጥ አመፅ ብዙውን ጊዜ የቤቱ ራስ - ፈላጭ ቆራጩ እኔ ነኝ የሚል ዕሳቤ ያላቸው ወንዶች የሚፈልጉትን በእጃቸው ማድረግ ሲያቅታቸው የሚፈጽሙት ተግባር ነው” ሰብለወርቅ ታደሰ

Interview with Seblewerk Tadesse and Halakhe Ganyu Pt 1
Seblewerk Tadesse (L), and Halakhe Ganyu (R) Source: SBS Amharic and SWT

ወ/ሮ ሰብለወርቅ ታደሰ - በኩዊንስላንድ ደቡብ ማኅበረሰብ ሐብ የቤት ውስጥና የቤተሰብ አመፅ ቅድመ መከላከል ሥራ አስኪያጅና ሃለኬ ጋንዩ - በቪክቶሪያ የማኅበረሰብ የአዕምሮ ጤናና የጋብቻ አማካሪ፤ የኮሮናቫይረስ በማኅበራዊ ሕይወትና የአዕምሮ ጤና ላይ እያሳደረና ስለሚያሳድራቸው አሉታዊ ተፅዕኖዎች ይናገራሉ።


Published

By Kassahun Seboqa Negewo

Source: SBS


Skip to podcast episode content

ወ/ሮ ሰብለወርቅ ታደሰ - በኩዊንስላንድ ደቡብ ማኅበረሰብ ሐብ የቤት ውስጥና የቤተሰብ አመፅ ቅድመ መከላከል ሥራ አስኪያጅና ሃለኬ ጋንዩ - በቪክቶሪያ የማኅበረሰብ የአዕምሮ ጤናና የጋብቻ አማካሪ፤ የኮሮናቫይረስ በማኅበራዊ ሕይወትና የአዕምሮ ጤና ላይ እያሳደረና ስለሚያሳድራቸው አሉታዊ ተፅዕኖዎች ይናገራሉ።



Latest podcast episodes

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Stream now