“በልዩነቶቻችን ምክንያት መተባበራችንን ማቆም የለብንም፤ ልዩነቶቻችንን ማካሔድ የምንችለው አገር ሲኖረን ነው” – ሰላማዊት ዳዊት10:19Selamawit Dawit, Director General of Ethiopian Diaspora Agency. Source: S.Dawitኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (9.27MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android ወ/ሮ ሰላማዊት ዳዊት - የኢትዮጵያ ዳያስፖራ ኤጄንሲ ዋና ዳይሬክተር፤ ሰሞኑን ዩናይትድ ስቴትስ በኢትዮጵያ ላይ የጣለችውን ማዕቀብ አስመልክተው ይናገራሉ።አንኳሮች ዩናይትድ ስቴትስ በኢትዮጵያ ላይ የጣለችውን ማዕቀብ ተፅዕኖዎችየኢትዮጵያውያን ዳያስፖራ ማኅበረሰብ አባላትና ዲፕሎማቶች ሚናአገራዊ አንድነትShareLatest podcast episodesየሁለት ክፍለ ሀገራት የማኅበረሰብ አባላትን ለፍቅር አብቅቶ ወደ አንድ ጣራ ስር ኑሮ የመራው ዓመታዊው የኢትዮጵያውያን እግር ኳስ ውድድር ተጠናቀቀበኢትዮጵያ ከ35 ሚዮን በላይ የሚሆነው ሕዝብ ከቀላላ እስከ ከባድ የአዕምሮ ሕመም እንዳለበት የባለ ሙያዎች ጥናት አመለከተ"የዓመታዊ ስፖርቱ መንፈስ በየሳምንቱ እንዲሆን የምንመኘው ዓይነት ኢትዮጵያዊነትን ያንፀባረቀ ነው" ዶ/ር ተስፋዬ ይግዛውዩናይትድ ስቴትስ ለኢትዮጵያ የጤና ዘርፍ የሚውል ከአንድ ቢሊዮን ዶላር በላይ የገንዘብ ድጋፍ ልታደርግ ነው