“የኮቪድ - 19 ወረርሽኝን በአንድነት ለመወጣት ዳያስፖራው ድጋፉን አጠናክሮ እንዲቀጥል እንጠይቃለን” - ዋና ዳይሬክተር ሰላማዊት ዳዊት

Interview with Selamawit Dawit

Selamawit Dawit Source: Courtesy of EDA

የኢትዮጵያ ዳያስፖራ ኤጄንሲ ዋና ዳይሬክተር - ሰላማዊት ዳዊት፤ ባሕር ማዶኛ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ጊዜያዊ ልዩነቶቻቸውን ወደ ጎን በማድረግ ወረርሽኙ የአያሌ ሺህ ኢትዮጵያውያን ሕይወቶችን እንዳይነጥቅ ርብርቦሽ እንዲያደርጉ ጥሪ ያቀርባሉ።


አንኳሮች


 

 

  • ለኮቪድ - 19 መከላከያ የሚውሉ እገዛዎችን ባሕር ማዶ ከሚኖሩ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን፣ ከኢትዮጵያ ወዳጆች፣ ድርጅቶች፣ የሃማኖት ተቋማትና ከሌሎችም መጠየቁ ይቀጥላል
  • ከዳያስፖራው ማኅበረሰብ ከተደረጉ ድጋፎች 140 ሚሊየን ብር በእጅ ገብቷል 
  • ኢትዮጵያውያን የዳያስፖራ ማኅበረሰብ አባላት በዕውቀት፣ በገንዘብና በቁሳቁስ ላበረከቱት ድጋፎች ምሥጋና ቀርቧል


Share
Follow SBS Amharic

Download our apps
SBS Audio
SBS On Demand

Listen to our podcasts
Independent news and stories connecting you to life in Australia and Amharic-speaking Australians.
Ease into the English language and Australian culture. We make learning English convenient, fun and practical.
Get the latest with our exclusive in-language podcasts on your favourite podcast apps.

Watch on SBS
SBS World News

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service