ቃለ ምልልስ- ደራሲና ገጣሚ ሰናይት ብርሃኑ

.

Senait Berhanu Source: Senait Berhanu

የሰናይት የበኩር ሰራ የሆነው " ነገ መቼ ነው "የግጥም መድበል ሜልበርን አውስትራሊያ የታተመ ሲሆን በመውጪው እሁድ ዲሴምበር 8 /2019 በቪክቶርያ የኢትዮጵያውያን ማህበረሰብ ማህበር ጽ/ቤት በይፋ ይመረቃል። ሰናይት የግል ህይወት ታሪኳን በተለይ ደግሞ ዝዋይ በሚገኘው የህጻናት አምባ ይኖሩ የነበሩ ህጻናት ከተበተኑ በኋላ ያስከተለው መፈናቀል ለጎዳና ህይወት የዳረጋት አጋጣሚን አንስታ አውግታናልች። ትውስታው አስከፊ ቢሆነም በሴትነቷ የደረሰባትንም የመደፈር ጉዳት ከግጥም ስራዎቿ ጋር አጣምራ ነግራናለች።



Share
Follow SBS Amharic

Download our apps
SBS Audio
SBS On Demand

Listen to our podcasts
Independent news and stories connecting you to life in Australia and Amharic-speaking Australians.
Ease into the English language and Australian culture. We make learning English convenient, fun and practical.
Get the latest with our exclusive in-language podcasts on your favourite podcast apps.

Watch on SBS
SBS World News

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service
ቃለ ምልልስ- ደራሲና ገጣሚ ሰናይት ብርሃኑ | SBS Amharic