አቶ ስዩም አሰፋ፤ የጎሣ ፖለቲካ በሕግ ይታገድ ዘመቻ አስተባባሪ ግብረ ኃይል ቡድን መሪና አቶ ከባዱ በላቸው፤ የጎሣ ፖለቲካ በሕግ ይታገድ ዘመቻ አስተባባሪ ግብረ ኃይል አባል፤ የክልል ሚሊሽያና ልዩ ኃይሎች ወደ ፌዴራል እንዲካተቱ ግብረ ኃይላቸው ለምን እንደሚሻ ያስረዳሉ።
Share
LIVE, FREE and EXCLUSIVE

Seyoum Assefa (L), and Kebadu Belachew (R) Source: Courtesy of SA and KB
Published
By Kassahun Seboqa Negewo
Source: SBS
Share this with family and friends



