SKIP TO MAIN CONTENT

" የረመዳን ጾም ከፈጣሪያችን ምህረትን የምንለምንበት ለተቸገሩ እጃችንን የምንዘረጋበት በጋራ የምናመልክበት ወቅት ነው ። " ሼክ አብዱራህማን ሐጂ ከቢር

Shek Abdurahman
Shek Abdurahman.

ሼክ አብዱራህማን ሐጂ ከቢር፤ በአውስትራሊያ የኢትዮጵያ እስልምና ሃይማኖት ተከታዮች መሪ፤ በአውስትራሊያ የሚገኙት የእስልምና እምነት ተከታዮች በጾሙ ወቅት በማንኛውም እምነት ውስጥ ላሉ እና ለተቸገሩ ወገኖች እርዳታቸውን እንዲያደርጉ ጥሪ አስተላልፈዋል።


Published

Updated

Presented by Martha Tsegaw

Source: SBS


Skip to podcast episode content

ሼክ አብዱራህማን ሐጂ ከቢር፤ በአውስትራሊያ የኢትዮጵያ እስልምና ሃይማኖት ተከታዮች መሪ፤ በአውስትራሊያ የሚገኙት የእስልምና እምነት ተከታዮች በጾሙ ወቅት በማንኛውም እምነት ውስጥ ላሉ እና ለተቸገሩ ወገኖች እርዳታቸውን እንዲያደርጉ ጥሪ አስተላልፈዋል።



Latest podcast episodes

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Stream now