" የረመዳን ጾም ከፈጣሪያችን ምህረትን የምንለምንበት ለተቸገሩ እጃችንን የምንዘረጋበት በጋራ የምናመልክበት ወቅት ነው ። " ሼክ አብዱራህማን ሐጂ ከቢር

Shek Abdurahman

Shek Abdurahman.

ሼክ አብዱራህማን ሐጂ ከቢር፤ በአውስትራሊያ የኢትዮጵያ እስልምና ሃይማኖት ተከታዮች መሪ፤ በአውስትራሊያ የሚገኙት የእስልምና እምነት ተከታዮች በጾሙ ወቅት በማንኛውም እምነት ውስጥ ላሉ እና ለተቸገሩ ወገኖች እርዳታቸውን እንዲያደርጉ ጥሪ አስተላልፈዋል።



Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now