"ቤታችን በጎርፍ እስከጣራው ድረስ ተሞልቶ ነበር፤ በከብቶቻችን ሞት ባለቤቴ በጣም አልቅሳለች" ቴክኒሽያን ሰለሞን በላይነህ

Community

Solomon Belayneh Awoke. Source: SB.Awoke

ቴክኒሺያን ሰለሞን በላይነህ አወቀ፤ በኩዊንስላንድ የምሥራቃዊ ኢፕስዊች ነዋሪ ናቸው። ባለፉት ሳምንታት በተከሰተ ጎርፍ ሳቢያ የቤተሰባቸው መኖሪያ ጉዳት ደርሶበታል። ከብቶቻቸውም ለሞት ተዳርገዋል። በአሁኑ ወቅት ከባለቤታቸውና ሁለት ወንድ ልጆቻቸው ጋር ጊዜያዊ መጠለያ ሆቴል ውስጥ ይገኛሉ።


አንኳሮች


 

  • የጎርፍ አደጋ
  • ንብረትና እንሰሳት
  • ከቤት ወደ ሆቴል

Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now