"ቤታችን በጎርፍ እስከጣራው ድረስ ተሞልቶ ነበር፤ በከብቶቻችን ሞት ባለቤቴ በጣም አልቅሳለች" ቴክኒሽያን ሰለሞን በላይነህ17:05Solomon Belayneh Awoke. Source: SB.Awokeኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (10.65MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android ቴክኒሺያን ሰለሞን በላይነህ አወቀ፤ በኩዊንስላንድ የምሥራቃዊ ኢፕስዊች ነዋሪ ናቸው። ባለፉት ሳምንታት በተከሰተ ጎርፍ ሳቢያ የቤተሰባቸው መኖሪያ ጉዳት ደርሶበታል። ከብቶቻቸውም ለሞት ተዳርገዋል። በአሁኑ ወቅት ከባለቤታቸውና ሁለት ወንድ ልጆቻቸው ጋር ጊዜያዊ መጠለያ ሆቴል ውስጥ ይገኛሉ።አንኳሮች የጎርፍ አደጋንብረትና እንሰሳትከቤት ወደ ሆቴልShareLatest podcast episodes"በጥራት ስለምንጨርስ ከደንበኞች ጋር ጥሩ ወዳጅነት አለን፤ እምነት ይጥሉብናል" ዳይሬክተር ጀማል አይዲንጀማል አይዲን፤ የቤት ግንባታና የቤት ውስጥ ዕድሳትኢራን በአንድ ተቃዋሚ ሠልፈኛ ላይ ይሙት በቃ ፈረደችበአዲስ አበባ ቅሬታ ካሰሙ ግብር ከፋዮች መካከል የ58 በመቶዎቹ ቅሬታ ትክክል ሆኖ እንዳገኘው የከተማይቱ ገቢዎች ቢሮ አስታወቀ