"ቤታችን በጎርፍ እስከጣራው ድረስ ተሞልቶ ነበር፤ በከብቶቻችን ሞት ባለቤቴ በጣም አልቅሳለች" ቴክኒሽያን ሰለሞን በላይነህ17:05Solomon Belayneh Awoke. Source: SB.Awokeኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and Subscribe Apple Podcasts YouTube Spotify Download (10.65MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android ቴክኒሺያን ሰለሞን በላይነህ አወቀ፤ በኩዊንስላንድ የምሥራቃዊ ኢፕስዊች ነዋሪ ናቸው። ባለፉት ሳምንታት በተከሰተ ጎርፍ ሳቢያ የቤተሰባቸው መኖሪያ ጉዳት ደርሶበታል። ከብቶቻቸውም ለሞት ተዳርገዋል። በአሁኑ ወቅት ከባለቤታቸውና ሁለት ወንድ ልጆቻቸው ጋር ጊዜያዊ መጠለያ ሆቴል ውስጥ ይገኛሉ።አንኳሮች የጎርፍ አደጋንብረትና እንሰሳትከቤት ወደ ሆቴልShareLatest podcast episodesመብቶቻቸውን ለነፈገቻቸው ሀገር መዋጋት፤ የአውስትራሊያ ነባር ዜጎች የጦር አባላት አገልግሎት ዝክረ መታሰቢያ"የሐበሻ ማኅበረሰብ መጥቶ ቢያየኝ፤ ቢደግፈኝ ደስ ይለኛል። ሁሉም ሰው የራሱ የሆነ ነገር የሚያገኝበት ትዕይንት ነው" ሶሊያና እርሴፕሬዚደንት ዶናልድ ትራምፕ የኢራን-እሥራኤል-ዩናይትድ ስቴትስ ተኩስ አቁምን ላልተወሰነ ጊዜ አራዘሙየኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ እስከ ሚያዝያ 9 ቀን 2018 ድረስ 47 ሚሊዮን የሚጠጉ መራጮች መመዝገባቸውን አስታወቀ