ቴክኒሺያን ሰለሞን በላይነህ አወቀ፤ በኩዊንስላንድ የምሥራቃዊ ኢፕስዊች ነዋሪ ናቸው። ባለፉት ሳምንታት በተከሰተ ጎርፍ ሳቢያ የቤተሰባቸው መኖሪያ ጉዳት ደርሶበታል። ከብቶቻቸውም ለሞት ተዳርገዋል። በአሁኑ ወቅት ከባለቤታቸውና ሁለት ወንድ ልጆቻቸው ጋር ጊዜያዊ መጠለያ ሆቴል ውስጥ ይገኛሉ።
አንኳሮች
- የጎርፍ አደጋ
- ንብረትና እንሰሳት
- ከቤት ወደ ሆቴል
Share
LIVE, FREE and EXCLUSIVE

Published
By Elias Gudisa
Source: SBS
Share this with family and friends
አንኳሮች

