አቶ ሰለሞን ጓዴ - በጂግጂጋ ዩኒቨርሲቲ የሕግ መምህር፤ በቅርቡ በኢትዮጵያ መንግሥትና ሕወሓት መካከል ሊካሔድ ታስቦ ስላለው የሰላም ንግግር ሂደትና ተጠባቂ ውጤቶች ይናገራሉ።
አንኳሮች
- የሰላም ንግግር አስፈላጊነት
- የአደራዳሪዎች የገለልተኝነት ሚና
- ተግዳሮቶችና ተጠባቂ ውጤቶች
Share
LIVE, FREE and EXCLUSIVE

Published
By Demeke Kebede
Source: SBS
Share this with family and friends

