v
" አላማችን ሴት የእግር ኳስ ተጫዋቾችን እና ዳኞችን በብዛት ማፍራት ነው ፡፡" - ወጣት ፌቨን ሙሉጌታ እና ሶስና አበበ

Faven Mulugeta (L) and Sosna Abebe (R) Source: Faven Mulugeta
ወጣት ፌቨን ሙሉጌታ እና ሶስና አበበ በይድነቃቸው ተሰማ የሶከር እና ሶሻል ክለብ ስር የሚሰጠውን የሴቶች እግር ኳስ ስልጠና ተሳታፊዎች ሲሆኑ ፤ እንደነሱ ሁሉ ዝንባሌው ያላቸው ወጣቶች እንዲሳተፉ ጥሪያቸውን ያቀርባሉ ፡፡
Share




