" አላማችን ሴት የእግር ኳስ ተጫዋቾችን እና ዳኞችን በብዛት ማፍራት ነው ፡፡" - ወጣት ፌቨን ሙሉጌታ እና ሶስና አበበ

Ethiopian Australian  Female soccer player and coach in Melbourn

Faven Mulugeta (L) and Sosna Abebe (R) Source: Faven Mulugeta

ወጣት ፌቨን ሙሉጌታ እና ሶስና አበበ በይድነቃቸው ተሰማ የሶከር እና ሶሻል ክለብ ስር የሚሰጠውን የሴቶች እግር ኳስ ስልጠና ተሳታፊዎች ሲሆኑ ፤ እንደነሱ ሁሉ ዝንባሌው ያላቸው ወጣቶች እንዲሳተፉ ጥሪያቸውን ያቀርባሉ ፡፡


v


Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now