ሶስና ወጋየሁ - የኢትዮ-ሰርከስ ኢንተርቴይመንት ማዕከል መሥራችና ዋና ሥራ አስኪያጅ፤ በእንጦጦ ፓርክ በመገንባት ላይ ስላለው የኢትዮ-ሰርከስ ማዕከል ትልሞችና አገራዊ ሚና፤ እንዲሁም በአውስትራሊያ ለማዕከሉ መገንቢያ እያደረገች ስላሉት ጥረቶች ትናገራለች። በአውስትራሊያና በመላው ዓለም ለሚኖሩ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ-ኢትዮጵያውያንም የአጋርነት ጥሪ ታሰማለች።
Share
LIVE, FREE and EXCLUSIVE

Sosina Wogayehu. Source: S.Wogayehu
Published
Updated
By Martha Tsegaw
Source: SBS
Share this with family and friends


