"በአፍሪካ የመጀመሪያ የሆነው የኢትዮ-ሰርከስ ማዕከል አንዱ ዓላማ ኢትዮጵያን የሰርከስ መዳረሻ ማድረግ ነው" ሶስና ወጋየሁ

Community

Sosina Wogayehu. Source: S.Wogayehu

ሶስና ወጋየሁ - የኢትዮ-ሰርከስ ኢንተርቴይመንት ማዕከል መሥራችና ዋና ሥራ አስኪያጅ፤ በእንጦጦ ፓርክ በመገንባት ላይ ስላለው የኢትዮ-ሰርከስ ማዕከል ትልሞችና አገራዊ ሚና፤ እንዲሁም በአውስትራሊያ ለማዕከሉ መገንቢያ እያደረገች ስላሉት ጥረቶች ትናገራለች። በአውስትራሊያና በመላው ዓለም ለሚኖሩ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ-ኢትዮጵያውያንም የአጋርነት ጥሪ ታሰማለች።



Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now