"አገር የምትታሰበው በችግር ጊዜ በስሜታዊነት ብቻ ሳይሆን፤ ከፍ እንድትል መደገፍ ያለባት በማንኛውም ወቅት ነው" ሶስና ወጋየሁ13:12Sosina Wogayehu. Source: S.Wogayehuኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (14.07MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android ወ/ሮ ሶስና ወጋየሁ - የኢትዮ-ዳያስፖራ ማኅበራት ጥምረት ፕሬዚደንት፣ የኢትዮ-ሰርከርስ ኢንተርቴይመንት መሥራችና ዋና አሥኪያጅና የአዲስ አበባ ጂምናስቲክ ፌዴሬሽን ሥራ አስፈፃሚ አባል፤ ስለ ጥምረቱ እንቅስቃሴዎች ታስረዳለች።አንኳሮች የኢትዮ-ዳያስፖራ ማኅበራት ጥምረት አመሠራረትአስተዋፅዖዎችየወደፊት ትልሞችShareLatest podcast episodesጠ/ሚ አንቶኒ አልባኒዚ ዛሬ ከምሽቱ 7:00 pm የመካከለኛ ምሥራቅ ጦርነትን አስመልክተው ለመላ አውስትራሊያውያን በሬዲዮና ቴሌቪዥን የቀጥታ ስርጭት ንግግር ሊያደርጉ ነውየኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ መካከለኛው ምሥራቅ በረራዎችን በከፊል ማስጀመሩን አስታወቀ"የዳያስፖራ ባንክ አገልግሎት ክፍል ዓላማ በውጭ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያንን ፍላጎቶችና የባንኩን አቅርቦቶች በማያያዝ ለማገልገል ነው"አቶ ዘሪሁን ተከተልኢትዮጵያ ለሁለት ቀናት ባዘጋጀችው የሙዋዕለ ንዋይ ፍሰት ፎረም ከተለያዩ ኩባንያዎች ጋር የ13 ቢሊዮን ዶላር ስምምነት ተፈራረመች