የኢፌዲሪ ማዕድን ሚኒስቴር ሚኒስትር ደኤታ ሚሊዮን ማቴዎስ፤ ኢትዮጵያን ወክለው አውስትራሊያ ውስጥ ስለተሳተፉበት 21ኛው Africa Down Under 2023 ኮንፈረንስ ፋይዳዎች ይናገራሉ።
አንኳሮች
- የ21ኛው Africa Down Under ኮንፈረንስ ዋነኛ አጀንዳዎች
- የኢትዮጵያ የማዕድን ሃብት ክምችቶች
- የማዕድን ሥፍራ ጉብኝትና ልምድ ቀሰማ
Share
LIVE, FREE and EXCLUSIVE

Published
Updated
By Kassahun Seboqa Negewo
Source: SBS
Share this with family and friends
