“የውጭ አገር ሚዲያዎች ዘመቻ ያሳስበናል፤ ኢትዮጵያ ውስጥ ለመንግሥት ብዙኅን መገናኛ ቅድሚያ መስጠት አሁንም ያልተፈታ ችግር ነው” ታምራት ኃይሉ15:42Tamrat Hailu. Source: T.Hailuኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (9.95MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android አቶ ታምራት ኃይሉ - የቁም ነገር መጽሔት መሥራችና ባለቤት፣ የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኅን ምክር ቤት ሥራ አስፈፃሚ አባል፤ የምክር ቤቱን ሚና፣ የዓለም አቀፍ መገናኛ ብዙኅን አዘጋገብ፣ ፍትሐዊ የመረጃ ፍስትና ሙያዊ ኃላፊነትን ነቅሰው ይናገራሉ።አንኳሮች የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኅን ምክር ቤት ምሥረታና ተልዕኮየፕሬስ አዋጅ አፈፃፀምና የፕሬስ ነፃነትሙያዊ ብቃትና ስነ ምግባርShareLatest podcast episodes"ቀደም ሲል የጦርነት ድምፅ ሰምተን አናውቅም። አሁን ግን ሕብረተሰቡን በጣም የረበሸና በተለይ የሕፃናት ሥነ ልቦና ላይ ጎጂ ሆኖ ነው ያለው።" ሰዓሊ ተሰማ ተምትሜ"የጋሞ ሰርከስ ትምህርት ቤትንና ኢትዮ-ሰርከስ ኢንተርቴይንመንት ማዕከልን እንደግፍ" ኧኒ ዴቪ እና ማርታ ቦረናፕሬዚደንት ዶናልድ ትራምፕ ኢራን የሆርሙዝ ሰላጤን የባሕር መስመር እንድትከፍት የ48 ሰዓታት ዛቻ አዘል የጊዜ ገደብ ሰጡ"የሰርከስ ባለሙያ ሆኜ በእዚህ ዘመን ኢትዮጵያ ውስጥ መሆኔ ዕድለኛ ነኝ" አርቲስት ሶስና ወጋየሁ