“የውጭ አገር ሚዲያዎች ዘመቻ ያሳስበናል፤ ኢትዮጵያ ውስጥ ለመንግሥት ብዙኅን መገናኛ ቅድሚያ መስጠት አሁንም ያልተፈታ ችግር ነው” ታምራት ኃይሉ

Homeland Report

Tamrat Hailu. Source: T.Hailu

አቶ ታምራት ኃይሉ - የቁም ነገር መጽሔት መሥራችና ባለቤት፣ የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኅን ምክር ቤት ሥራ አስፈፃሚ አባል፤ የምክር ቤቱን ሚና፣ የዓለም አቀፍ መገናኛ ብዙኅን አዘጋገብ፣ ፍትሐዊ የመረጃ ፍስትና ሙያዊ ኃላፊነትን ነቅሰው ይናገራሉ።


አንኳሮች


 

  • የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኅን ምክር ቤት ምሥረታና ተልዕኮ
  • የፕሬስ አዋጅ አፈፃፀምና የፕሬስ ነፃነት
  • ሙያዊ ብቃትና ስነ ምግባር

Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now