“የውጭ አገር ሚዲያዎች ዘመቻ ያሳስበናል፤ ኢትዮጵያ ውስጥ ለመንግሥት ብዙኅን መገናኛ ቅድሚያ መስጠት አሁንም ያልተፈታ ችግር ነው” ታምራት ኃይሉ15:42Tamrat Hailu. Source: T.Hailuኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and Subscribe Apple Podcasts YouTube Spotify Download (9.95MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android አቶ ታምራት ኃይሉ - የቁም ነገር መጽሔት መሥራችና ባለቤት፣ የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኅን ምክር ቤት ሥራ አስፈፃሚ አባል፤ የምክር ቤቱን ሚና፣ የዓለም አቀፍ መገናኛ ብዙኅን አዘጋገብ፣ ፍትሐዊ የመረጃ ፍስትና ሙያዊ ኃላፊነትን ነቅሰው ይናገራሉ።አንኳሮች የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኅን ምክር ቤት ምሥረታና ተልዕኮየፕሬስ አዋጅ አፈፃፀምና የፕሬስ ነፃነትሙያዊ ብቃትና ስነ ምግባርShareLatest podcast episodes"የሴቶች ጉዳይ የተወሰኑ ሰዎች ኃላፊነት ብቻ አይደለም። ሁላችንም ለሴቶች ክብር፣ ነፃነት፣ እኩልነትና በዋናነት ለደህንነታቸው መቆም አለብን።" ናዲያ ሞናያ"ግጥም ውስጤ ያለውን ስሜት የምገልፅበት፣ አንባቢን በእኔ ዓለም ውስጥ፣ ስሜቶቼ ውስጥ የምጋብዝበት መድረክ ነው" ናዲያ ሞናያ"ከመማር ጋር ኃላፊነት አለ፤ የተማሩትን ለሌላው ማስተላለፍ የራስን ኃላፊነት መወጣት ነው። ለሕይወትም ትርጉም አለው።" ናዲያ ሞናያበአውስትራሊያ ጅሎንግ በሚገኝው የነዳጅ ማጣሪያ የእሳት አደጋ ተከሰት