አቶ ተስፋዬ እንደሻው፤ የቪክቶሪያ ኢትዮጵያውያን ማኅበረሰብ ማኅበር ፕሬዚደንት፤ የኢትዮጵያውያን ማኅበረሰብ ማኅበርና የቪክቶሪያ ስፖርትና ባሕል ፌዴሬሽን በጣምራ ስለሚያዘጋጁት 23ኛው የእግር ኳስ ቶርናመንት ዝግጅት ይናገራሉ። የእግር ኳስ ቶርናመንት ዝግጅቱ የሚካሄደው ከዴሴምበር 25 – 29 በ Altona City Soccer Club, Kim Reserve, Millers Road, Altona ከ 12pm – 9pm ነው።
Share






