23ኛው የእግር ኳስ ቶርናመንት በሜልበርን

Interview with Tesfaye Endeshaw

Tesfaye Endeshaw Source: Courtesy of TE

አቶ ተስፋዬ እንደሻው፤ የቪክቶሪያ ኢትዮጵያውያን ማኅበረሰብ ማኅበር ፕሬዚደንት፤ የኢትዮጵያውያን ማኅበረሰብ ማኅበርና የቪክቶሪያ ስፖርትና ባሕል ፌዴሬሽን በጣምራ ስለሚያዘጋጁት 23ኛው የእግር ኳስ ቶርናመንት ዝግጅት ይናገራሉ። የእግር ኳስ ቶርናመንት ዝግጅቱ የሚካሄደው ከዴሴምበር 25 – 29 በ Altona City Soccer Club, Kim Reserve, Millers Road, Altona ከ 12pm – 9pm ነው።



Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now