ሰዓሊ ተሰማ ተምትሜ፤ የኳታር ዓለም ዋንጫ በጎ ፈቃደኛ አምባሳደር16:25Artist Tessema Temtme Asrate with his artwork (Hassan al-Haydos, Qatar's Team Captain). Credit: TT.Asrateኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (11.59MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android ሰዓሊ ተሰማ ተምትሜ አስራቴ፤ ነዋሪነቱ በዶሃ - ኳታር ነው። ስሙ በአገር ቤትና ባህር ማዶ ብዙኅን መገናኛዎች ላይ መስፈር ጀምሯል። ከሕዳር 11 እስከ ታሕሳስ 9 በኳታር የሚካሔደው የዓለም ዋንጫ 2022 በጎ ፈቃደኛ በመሆን አገልግሎቱን እያበረከተ ይገኛል። ስለ ሥነ ስዕልና የዓለም ዋንጫው በጎ ፈቃድ አገልግሎቱ ይናገራል።አንኳሮችሥነ ስዕልበጎ ፈቃደኝነትየፊፋ የዓለም ዋንጫ 2022 በኳታርShareLatest podcast episodes"ለመላው ኢትዮጵያውያንና የዓለም ሙስሊሞች እንኳን በሰላም አደረሳችሁ፤ ተቻችለን የምንኖር ያድርገን፤ መልካም ኢድ ይሁንልን" ሼህ አብዱራህማን ሐጂ ከቢር#106 Mmm or Hmm? Trying new and unusual food" 'በሕይወት ሁሉ ነገር ተሳካልን፤ የእናታችንም ሕልም ተሳክቷል' በምንልበት ሰዓት እናታችንን አጣናት" ሊዲያ ዓለማየሁበመካከለኛው ምሥራቅ ጦርነት ሳቢያ የደረሰውን የነዳጅ እጥረትና የዋጋ ንረት አስመልክቶ የአውስትራሊያ ብሔራዊ ካቢኔ በነገው ዕለት አስቸኳይ ስብሰባ ሊያካሂድ ነው