"ኦቲዝም የሚጋባ እንዳልሆነ ማኅበረሰቡን የማስገንዘብ ትልቅ ሚና ያሻል" ወ/ሮ ትዕግሥት ኃይሉ

Community

Tigist Hailu. Source: T.Hailu

ወ/ሮ ትዕግሥት ኃይሉ - የምሉዕ ፋውንዴሽን መሥራችና ዋና ሥራ አስኪያጅ፤ በየዓመቱ ኤፕሪል 2 የሚከበረውን የዓለም ኦቲዝም ቀንን ምክንያት በማድረግ ኢትዮጵያ ውስጥ ግንዛቤ ለማስጨበጥ እያደረጉ ስላለው ጥረት ይናገራሉ።


አንኳሮች


 

  • የአገልግሎት ትብብር
  • ግንዛቤ የማስጨበጥ ጥረት
  • የአምስት ዓመት ትልሞች

Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now