ወ/ሮ ትዕግስት ከበደ - የሐበሻቪው ቲቪ ኦፕሬሽን ዳይሬክተርና ተባባሪ መሥራች፤ ስለ ሐበሻቪው ቲቪ የምሥረታ ዓላማዎች፣ የሚሰጣቸውን ግልጋሎቶችና የኢትዮጵያውያንን የፊልም ሥራዎች በዓለም አቀፍ መድረክ ለማስተዋወቅ የተደርጉ ጥረቶችን አንስተው ይናገራሉ።
Share
LIVE, FREE and EXCLUSIVE

Published
Updated
By Kassahun Seboqa Negewo
Source: SBS
Share this with family and friends

