"የኢትዮጵያን ምርጥ ፊልሞች በዓለም አቀፍ የፊልም መድረኮች ላይ አቅርበን ለማስተዋወቅ ጥረናል" ትዕግስት ከበደ

Community

Tigist Kebede. Source: T.Kebede

ወ/ሮ ትዕግስት ከበደ - የሐበሻቪው ቲቪ ኦፕሬሽን ዳይሬክተርና ተባባሪ መሥራች፤ ስለ ሐበሻቪው ቲቪ የምሥረታ ዓላማዎች፣ የሚሰጣቸውን ግልጋሎቶችና የኢትዮጵያውያንን የፊልም ሥራዎች በዓለም አቀፍ መድረክ ለማስተዋወቅ የተደርጉ ጥረቶችን አንስተው ይናገራሉ።



Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now