"አንድነትን ያማከለ ደማቅና መጠነ ሰፊ የአዲስ ዓመት መቀበያ ዝግጅት አሰናድተናል" የቪክቶሪያ ኢትዮጵያውያን ማኅበረሰብ መሪዎች14:53Seble Girma (L), and Tesfaye Endeshaw (R). Credit: S.Girma and T.Endeshawኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (14.14MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android አቶ ተስፋዬ እንደሻው - የቪክቶሪያ ኢትዮጵያውያን ማኅበረሰብ ማኅበር ፕሬዚደንትና አርቲስት ሰብለ ግርማ - የቪክቶሪያ ኢትዮጵያውያን ማኅበረሰብ ማኅበር የኪነ ጥበብና ባሕል ኃላፊ፤ ቅዳሜ ሴፕቴምበር 3 / ነሐሴ 28 በፉትስክሬይ አደባባይ እና ቅዳሜ ሴፕቴምበር 10 / ጳጉሜን 5 በአዳራሽ ውስጥ ስላዘጋጇቸው የኢትዮጵያ አዲስ ዓመት ቅበላ ልዩ ዝግጅቶች ይናገራሉ።አንኳሮችየፋሽን ትዕይንትባሕላዊ ሙዚቃና ውዝዋዜየእግር ኳስ ቴክኒክ ሆርሻShareLatest podcast episodesኢሰመኮ በተለያዩ ክልሎች በመንግሥትና ታጣቂ ኃይሎች እርምጃዎች የተነሳ የሰዎች የመዘዋወር ነፃነት አደጋ ላይ መውደቁን አመለከተ"'ሕይወት አጭር ናት' አባባል አይደለም፤ እውነት ነው። ካንሰር እንዳለብኝ ሲነገረኝ ሕይወት አጭር መሆኗን አስተምሮኛል" ደራሲ ሚስጥረ አደራው"እኔ" ማንነትን ወደ ውስጥ የሚመለከት ነው፤ እሸሽ የነበረው እውነትን መጋፈጥ ከሚፈልገው እኔነቴ ነበር፤ አለባብሰን ማለፍ ስለሚቀለን" ደራሲ ሚስጥረ አደራውእሥራኤልና ሃማስ የተኩስ አቁምና የታጋቾች ለቀቃ የመጀመሪያ ምዕራፍ ስምምነት ላይ መድረሳቸውን አስታወቁ