"አንድነትን ያማከለ ደማቅና መጠነ ሰፊ የአዲስ ዓመት መቀበያ ዝግጅት አሰናድተናል" የቪክቶሪያ ኢትዮጵያውያን ማኅበረሰብ መሪዎች14:53Seble Girma (L), and Tesfaye Endeshaw (R). Credit: S.Girma and T.Endeshawኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and Subscribe Apple Podcasts YouTube Spotify Download (14.14MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android አቶ ተስፋዬ እንደሻው - የቪክቶሪያ ኢትዮጵያውያን ማኅበረሰብ ማኅበር ፕሬዚደንትና አርቲስት ሰብለ ግርማ - የቪክቶሪያ ኢትዮጵያውያን ማኅበረሰብ ማኅበር የኪነ ጥበብና ባሕል ኃላፊ፤ ቅዳሜ ሴፕቴምበር 3 / ነሐሴ 28 በፉትስክሬይ አደባባይ እና ቅዳሜ ሴፕቴምበር 10 / ጳጉሜን 5 በአዳራሽ ውስጥ ስላዘጋጇቸው የኢትዮጵያ አዲስ ዓመት ቅበላ ልዩ ዝግጅቶች ይናገራሉ።አንኳሮችየፋሽን ትዕይንትባሕላዊ ሙዚቃና ውዝዋዜየእግር ኳስ ቴክኒክ ሆርሻShareLatest podcast episodesወደ ጎን የተገፋውታሪክ፤ የአቦርጂናልና ቶረስ ሰርጥ ደሴተኞች አገልግሎት በአንዛክ ቀን#109 ዕድሜያቸው እየገፋ ስላሉ ወላጆች መናገርበኢትዮጵያ በቁልፍ መሠረተ ልማቶች ላይ ጉዳት የሚያደርሱ ሠራተኞችና ኃላፊዎችን በፅኑዕ እሥራት የሚቀጣ ረቂቅ አዋጅ ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ቀረበየፖርት ኧርተር የጅምላ ግድያ 30ኛ ዓመት ዝክረ መታሰቢያ ተከናወነ