አቶ ተስፋዬ እንደሻው - የቪክቶሪያ ኢትዮጵያውያን ማኅበረሰብ ማኅበር ፕሬዚደንትና አርቲስት ሰብለ ግርማ - የቪክቶሪያ ኢትዮጵያውያን ማኅበረሰብ ማኅበር የኪነ ጥበብና ባሕል ኃላፊ፤ ቅዳሜ ሴፕቴምበር 3 / ነሐሴ 28 በፉትስክሬይ አደባባይ እና ቅዳሜ ሴፕቴምበር 10 / ጳጉሜን 5 በአዳራሽ ውስጥ ስላዘጋጇቸው የኢትዮጵያ አዲስ ዓመት ቅበላ ልዩ ዝግጅቶች ይናገራሉ።
አንኳሮች
- የፋሽን ትዕይንት
- ባሕላዊ ሙዚቃና ውዝዋዜ
- የእግር ኳስ ቴክኒክ ሆርሻ
Share






