"አንድነትን ያማከለ ደማቅና መጠነ ሰፊ የአዲስ ዓመት መቀበያ ዝግጅት አሰናድተናል" የቪክቶሪያ ኢትዮጵያውያን ማኅበረሰብ መሪዎች

Seble Girma (L), and Tesfaye Endeshaw (R).jpg

Seble Girma (L), and Tesfaye Endeshaw (R). Credit: S.Girma and T.Endeshaw

አቶ ተስፋዬ እንደሻው - የቪክቶሪያ ኢትዮጵያውያን ማኅበረሰብ ማኅበር ፕሬዚደንትና አርቲስት ሰብለ ግርማ - የቪክቶሪያ ኢትዮጵያውያን ማኅበረሰብ ማኅበር የኪነ ጥበብና ባሕል ኃላፊ፤ ቅዳሜ ሴፕቴምበር 3 / ነሐሴ 28 በፉትስክሬይ አደባባይ እና ቅዳሜ ሴፕቴምበር 10 / ጳጉሜን 5 በአዳራሽ ውስጥ ስላዘጋጇቸው የኢትዮጵያ አዲስ ዓመት ቅበላ ልዩ ዝግጅቶች ይናገራሉ።


አንኳሮች
  • የፋሽን ትዕይንት
  • ባሕላዊ ሙዚቃና ውዝዋዜ
  • የእግር ኳስ ቴክኒክ ሆርሻ

Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now