“ አማርኛ ቋንቋን ብቻ ሳይሆን ባህልንና ታሪክንም ጭምር ነው የምናስተምረው ”- ወ/ ሮ ጤንነት ታዬ

.W/R Tenenet Taye

W/R Tenenet Taye Source: W/R T.Taye

ወ/ ሮ ጤንነት ታዬ የቪክቶሪያ የቋንቋዎች ት/ ቤት የአማርኛ መምህርት ፤ በቪክቶሪያ ፉትስክሬ እና ካሮላይን ስፕሪንግስ በሚገኙት ት/ቤቶች ሲሰጥ የቆየው የአማርኛ ቋንቋ ትምህርት ፤ የአዲሱን አመት ተከትሎ በፌብሩዋሪ 05 , 2022 ስለሚጀመር ወላጆች ልጆቻቸውን እንዲያስመዘግቡ ጥሪያቸውን አቅርበዋል ።


አንኳሮች

  • የአማርኛ ቋናቋ ት/ቤቱ ፋይዳ
  • የወላጆች አስተዋጻኦ
  • የ 2022 ምዝገባ

Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now