“ አማርኛ ቋንቋን ብቻ ሳይሆን ባህልንና ታሪክንም ጭምር ነው የምናስተምረው ”- ወ/ ሮ ጤንነት ታዬ13:24W/R Tenenet Taye Source: W/R T.Tayeኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and Subscribe Apple Podcasts YouTube Spotify Download (14.35MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android ወ/ ሮ ጤንነት ታዬ የቪክቶሪያ የቋንቋዎች ት/ ቤት የአማርኛ መምህርት ፤ በቪክቶሪያ ፉትስክሬ እና ካሮላይን ስፕሪንግስ በሚገኙት ት/ቤቶች ሲሰጥ የቆየው የአማርኛ ቋንቋ ትምህርት ፤ የአዲሱን አመት ተከትሎ በፌብሩዋሪ 05 , 2022 ስለሚጀመር ወላጆች ልጆቻቸውን እንዲያስመዘግቡ ጥሪያቸውን አቅርበዋል ።አንኳሮችየአማርኛ ቋናቋ ት/ቤቱ ፋይዳየወላጆች አስተዋጻኦየ 2022 ምዝገባShareLatest podcast episodesመብቶቻቸውን ለነፈገቻቸው ሀገር መዋጋት፤ የአውስትራሊያ ነባር ዜጎች የጦር አባላት አገልግሎት ዝክረ መታሰቢያ"የሐበሻ ማኅበረሰብ መጥቶ ቢያየኝ፤ ቢደግፈኝ ደስ ይለኛል። ሁሉም ሰው የራሱ የሆነ ነገር የሚያገኝበት ትዕይንት ነው" ሶሊያና እርሴፕሬዚደንት ዶናልድ ትራምፕ የኢራን-እሥራኤል-ዩናይትድ ስቴትስ ተኩስ አቁምን ላልተወሰነ ጊዜ አራዘሙየኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ እስከ ሚያዝያ 9 ቀን 2018 ድረስ 47 ሚሊዮን የሚጠጉ መራጮች መመዝገባቸውን አስታወቀ