“ለሕጻናቱ ትምህርት ቤት ለመገንባት የኢትዮጵያውያንን እርዳታ እንሻለን” - ያሬድ ወልዴ

Source: Courtesy of HFC
ያሬድ ወልዴ - በተስፋ ለሕጻናት ድርጅት የቅዱስ ያሬድ ትምህርት ቤት ተባባሪ መሥራችና ሥራ አስኪያጅ፤ አዲስ አበባ ውስጥ ለችግረኛ ሕጻናት ማስተማሪያና ትምህርት ቤት መገንቢያ የሚውል ችሮታ በአውስትራሊያ ዋና ዋና ከተሞች እያጠያየቀ ስለመሆኑ ይናገራል።
Share

Source: Courtesy of HFC

SBS World News