ያሬድ ወልዴ - በተስፋ ለሕጻናት ድርጅት የቅዱስ ያሬድ ትምህርት ቤት ተባባሪ መሥራችና ሥራ አስኪያጅ፤ አዲስ አበባ ውስጥ ለችግረኛ ሕጻናት ማስተማሪያና ትምህርት ቤት መገንቢያ የሚውል ችሮታ በአውስትራሊያ ዋና ዋና ከተሞች እያጠያየቀ ስለመሆኑ ይናገራል።
Share
LIVE, FREE and EXCLUSIVE

Published
By Kassahun Seboqa Negewo
Source: SBS
Share this with family and friends

