“አምባገነናዊ ሥርዓትን ለማፍረስ በተጠቀምንበት መዶሻ ዲሞክራሲያዊ ሥርዓትን ልንገነባ አንችልም።” - የሺዋስ አሰፋ

Interview with Yeshiwas Assefa

Yeshiwas assefa Source: Courtesy of PD

አቶ የሺዋስ አሰፋ - የኢትዮጵያ ዜጎች ለማኅበራዊ ፍትሕ - ኢዜማ ሊቀመንበር፤ ኢዜማ ከምሥረታው ወዲህ ባለፉት ስድስት ወራት ውስጥ ስላከናወናቸው ዋነኛ እንቅስቃሴዎች፣ የብልፅግና ፓርቲ መቆም በኢዜማ ዓይን እንደምን እንደሚታይና የምርጫ ዝግጅቶችን አስመልክተው ይናገራሉ።



Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now