“አምባገነናዊ ሥርዓትን ለማፍረስ በተጠቀምንበት መዶሻ ዲሞክራሲያዊ ሥርዓትን ልንገነባ አንችልም።” - የሺዋስ አሰፋ

Yeshiwas assefa Source: Courtesy of PD
አቶ የሺዋስ አሰፋ - የኢትዮጵያ ዜጎች ለማኅበራዊ ፍትሕ - ኢዜማ ሊቀመንበር፤ ኢዜማ ከምሥረታው ወዲህ ባለፉት ስድስት ወራት ውስጥ ስላከናወናቸው ዋነኛ እንቅስቃሴዎች፣ የብልፅግና ፓርቲ መቆም በኢዜማ ዓይን እንደምን እንደሚታይና የምርጫ ዝግጅቶችን አስመልክተው ይናገራሉ።
Share