አቶ የሺዋስ አሰፋ - የኢትዮጵያ ዜጎች ለማኅበራዊ ፍትሕ - ኢዜማ ሊቀመንበር፤ ኢዜማ ከምሥረታው ወዲህ ባለፉት ስድስት ወራት ውስጥ ስላከናወናቸው ዋነኛ እንቅስቃሴዎች፣ የብልፅግና ፓርቲ መቆም በኢዜማ ዓይን እንደምን እንደሚታይና የምርጫ ዝግጅቶችን አስመልክተው ይናገራሉ።
Share
LIVE, FREE and EXCLUSIVE

Yeshiwas assefa Source: Courtesy of PD
Published
By Kassahun Seboqa Negewo
Source: SBS
Share this with family and friends



