አቶ የሺዋስ አሰፋ - የኢትዮጵያ ዜጎች ለማኅበራዊ ፍትሕ - ኢዜማ ሊቀመንበር፤ ኢዜማ ከምሥረታው ወዲህ ባለፉት ስድስት ወራት ውስጥ ስላከናወናቸው ዋነኛ እንቅስቃሴዎች፣ የብልፅግና ፓርቲ መቆም በኢዜማ ዓይን እንደምን እንደሚታይና የምርጫ ዝግጅቶችን አስመልክተው ይናገራሉ።
Share

Published
By Kassahun Seboqa Negewo
Source: SBS
Share this with family and friends
