“ወጣቶችን ከአደንዛዥ ዕፅና አልኮል ለመከላከል ስፖርት አንዱ ውጤታማ መንገድ መሆኑ ታምኖበታል” ዮናስ ሙሉጌታ12:45Yonas Mulugeta. Source: Y.Mulugetaኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (11.07MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android የፀባኦት ሚዲያና ሥነ ጥበብ ማዕከል መሥራችና ሰብሰቢ፣ ቤተልሔም ግርማና ሀገር አዳሙ የፀባኦት ሚዲያና ሥነ ጥበብ ማዕከል መሥራችና አባላት፤ በኢትዮጵያውያን ወጣቶች ዘንድ በመስፋፋትና አሳሳቢም ሆነው ያሉትን አደንዛዥ ዕፅና አልኮልን እንደማኅበረሰብና ቤተሰብ ለመከላከል ግድ የሚሉ ጥረቶች አንስተው ያሳስባሉ።አንኳሮች የማኅበረሰብና መንግሥታዊ ያልሆኑ ግልጋሎት ሰጪዎች ትብብርስፖርት፣ አደንዛዥ ዕፅ፣ አልኮልና ወጣቶችሥነ ጥበብ፣ አደንዛዥ ዕፅ፣ አልኮልና ወጣቶችShareLatest podcast episodesፕሬዚደንት ዶናልድ ትራምፕ ኢራን የሆርሙዝ ሰላጤን የባሕር መስመር እንድትከፍት የ48 ሰዓታት ዛቻ አዘል የጊዜ ገደብ ሰጡ"የሰርከስ ባለሙያ ሆኜ በእዚህ ዘመን ኢትዮጵያ ውስጥ መሆኔ ዕድለኛ ነኝ" አርቲስት ሶስና ወጋየሁበአዲስ አበባ በስድስት ወራት ውስጥ ከ5800 በላይ ፍቺዎች ተመዘገቡስንብት፤ የአውስትራሊያ ነባር ዜጎች የባሕል ተፋላሚዋ አክስት ሮዳ ሮበርትስ