“ወጣቶችን ከአደንዛዥ ዕፅና አልኮል ለመከላከል ስፖርት አንዱ ውጤታማ መንገድ መሆኑ ታምኖበታል” ዮናስ ሙሉጌታ12:45Yonas Mulugeta. Source: Y.Mulugetaኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (11.07MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android የፀባኦት ሚዲያና ሥነ ጥበብ ማዕከል መሥራችና ሰብሰቢ፣ ቤተልሔም ግርማና ሀገር አዳሙ የፀባኦት ሚዲያና ሥነ ጥበብ ማዕከል መሥራችና አባላት፤ በኢትዮጵያውያን ወጣቶች ዘንድ በመስፋፋትና አሳሳቢም ሆነው ያሉትን አደንዛዥ ዕፅና አልኮልን እንደማኅበረሰብና ቤተሰብ ለመከላከል ግድ የሚሉ ጥረቶች አንስተው ያሳስባሉ።አንኳሮች የማኅበረሰብና መንግሥታዊ ያልሆኑ ግልጋሎት ሰጪዎች ትብብርስፖርት፣ አደንዛዥ ዕፅ፣ አልኮልና ወጣቶችሥነ ጥበብ፣ አደንዛዥ ዕፅ፣ አልኮልና ወጣቶችShareLatest podcast episodes"በጥራት ስለምንጨርስ ከደንበኞች ጋር ጥሩ ወዳጅነት አለን፤ እምነት ይጥሉብናል" ዳይሬክተር ጀማል አይዲንጀማል አይዲን፤ የቤት ግንባታና የቤት ውስጥ ዕድሳትኢራን በአንድ ተቃዋሚ ሠልፈኛ ላይ ይሙት በቃ ፈረደችበአዲስ አበባ ቅሬታ ካሰሙ ግብር ከፋዮች መካከል የ58 በመቶዎቹ ቅሬታ ትክክል ሆኖ እንዳገኘው የከተማይቱ ገቢዎች ቢሮ አስታወቀ