“ወጣቶችን ከአደንዛዥ ዕፅና አልኮል ለመከላከል ስፖርት አንዱ ውጤታማ መንገድ መሆኑ ታምኖበታል” ዮናስ ሙሉጌታ

Community

Yonas Mulugeta. Source: Y.Mulugeta

የፀባኦት ሚዲያና ሥነ ጥበብ ማዕከል መሥራችና ሰብሰቢ፣ ቤተልሔም ግርማና ሀገር አዳሙ የፀባኦት ሚዲያና ሥነ ጥበብ ማዕከል መሥራችና አባላት፤ በኢትዮጵያውያን ወጣቶች ዘንድ በመስፋፋትና አሳሳቢም ሆነው ያሉትን አደንዛዥ ዕፅና አልኮልን እንደማኅበረሰብና ቤተሰብ ለመከላከል ግድ የሚሉ ጥረቶች አንስተው ያሳስባሉ።


አንኳሮች


 

  • የማኅበረሰብና መንግሥታዊ ያልሆኑ ግልጋሎት ሰጪዎች ትብብር
  • ስፖርት፣ አደንዛዥ ዕፅ፣ አልኮልና ወጣቶች
  • ሥነ ጥበብ፣ አደንዛዥ ዕፅ፣ አልኮልና ወጣቶች

Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now