“መደመር - እኔ ላስብልህ አንተ ኑር ሳይሆን፤ ሁላችንም እናስብ፤ አገራችን የሁላችንም ናት በሚል ሃሳብ የተወለደ ምልከታ ነው” - ዮናስ ዘውዴ

Interview with Yonas Zewde and Mohammedrafie Abaraya

Yonas Zewde (L), and Mohammedrafie Abaraya (R) Source: SBS Amharic

አቶ ዮናስ ዘውዴ - በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ መምህርና የ PhD ተማሪ - በጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት የማኅበራዊና ፖለቲካዊ ጉዳዮች ተጠባቢና አቶ መሐመድ ራፊ አባራያ - በጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት የውጭ ግንኙነት ፖሊሲ ተንታኝ በመደመር ትርጓሜ፣ የመደመር መርሆዎችና የአገር ውስጥ ፖሊሲ አቅጣጫዎች ምልከታ ላይ አተያዮቻውን ያጋራሉ። አቶ ዮናስ ዘውዴና አቶ መሐመድ ራፊ አባራያ ወደ አውስትራሊያ የመጡት ቅዳሜ ፌብሪዋሪ 2, 2020 በሜልበርን፤ እሑድ ፌብሪዋሪ 23, 2020 ሲድኒ በመደመር መጽሐፍ ፅንሰ ሃሳብ ላይ በሚካሄደው ሕዝባዊ ውይይት ለኢትዮጵያውያን ማኅበርሰብ አባላት ገለጣ ለማድረግ ነው።



Share
Follow SBS Amharic

Download our apps
SBS Audio
SBS On Demand

Listen to our podcasts
Independent news and stories connecting you to life in Australia and Amharic-speaking Australians.
Ease into the English language and Australian culture. We make learning English convenient, fun and practical.
Get the latest with our exclusive in-language podcasts on your favourite podcast apps.

Watch on SBS
SBS World News

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service
“መደመር - እኔ ላስብልህ አንተ ኑር ሳይሆን፤ ሁላችንም እናስብ፤ አገራችን የሁላችንም ናት በሚል ሃሳብ የተወለደ ምልከታ ነው” - ዮናስ ዘውዴ | SBS Amharic