“የአዋጭ ዋና ዓላማ ትርፍ ሳይሆን አገልግሎት ነው” አቶ ዘሪሁን ሸለመ14:47 Source: AWACHኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (12.94MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android አቶ ዘሪሁን ሸለመ - የአዋጭ ገንዘብ ቁጠባና ብድር ኅብረት ሥራ ማኅበር ዋና ሥራ አስፈፃሚ ናቸው። የኅብረት ሥራ ማኅበሩ ስለምን እንደተመሠረተ፣ በሺህዎች የሚቆጠሩ አነስተኛ ገቢ ያላቸውን ኢትዮጵያውያን ሕይወት እንደምን በፋይናንስ ዘርፍ እንደለወጠና እያሻሻለ እንደሚገኝ ይናገራሉ።አንኳሮች ቁጠባና ብድርየሥራ ፈጠራተግዳሮትና ስኬትShareLatest podcast episodesፕሬዚደንት ዶናልድ ትራምፕ ኢራን የሆርሙዝ ሰላጤን የባሕር መስመር እንድትከፍት የ48 ሰዓታት ዛቻ አዘል የጊዜ ገደብ ሰጡ"የሰርከስ ባለሙያ ሆኜ በእዚህ ዘመን ኢትዮጵያ ውስጥ መሆኔ ዕድለኛ ነኝ" አርቲስት ሶስና ወጋየሁበአዲስ አበባ በስድስት ወራት ውስጥ ከ5800 በላይ ፍቺዎች ተመዘገቡስንብት፤ የአውስትራሊያ ነባር ዜጎች የባሕል ተፋላሚዋ አክስት ሮዳ ሮበርትስ