“የአዋጭ ዋና ዓላማ ትርፍ ሳይሆን አገልግሎት ነው” አቶ ዘሪሁን ሸለመ14:47 Source: AWACHኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and Subscribe Apple Podcasts YouTube Spotify Download (12.94MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android አቶ ዘሪሁን ሸለመ - የአዋጭ ገንዘብ ቁጠባና ብድር ኅብረት ሥራ ማኅበር ዋና ሥራ አስፈፃሚ ናቸው። የኅብረት ሥራ ማኅበሩ ስለምን እንደተመሠረተ፣ በሺህዎች የሚቆጠሩ አነስተኛ ገቢ ያላቸውን ኢትዮጵያውያን ሕይወት እንደምን በፋይናንስ ዘርፍ እንደለወጠና እያሻሻለ እንደሚገኝ ይናገራሉ።አንኳሮች ቁጠባና ብድርየሥራ ፈጠራተግዳሮትና ስኬትShareLatest podcast episodesመብቶቻቸውን ለነፈገቻቸው ሀገር መዋጋት፤ የአውስትራሊያ ነባር ዜጎች የጦር አባላት አገልግሎት ዝክረ መታሰቢያ"የሐበሻ ማኅበረሰብ መጥቶ ቢያየኝ፤ ቢደግፈኝ ደስ ይለኛል። ሁሉም ሰው የራሱ የሆነ ነገር የሚያገኝበት ትዕይንት ነው" ሶሊያና እርሴፕሬዚደንት ዶናልድ ትራምፕ የኢራን-እሥራኤል-ዩናይትድ ስቴትስ ተኩስ አቁምን ላልተወሰነ ጊዜ አራዘሙየኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ እስከ ሚያዝያ 9 ቀን 2018 ድረስ 47 ሚሊዮን የሚጠጉ መራጮች መመዝገባቸውን አስታወቀ