“የአዋጭ ዋና ዓላማ ትርፍ ሳይሆን አገልግሎት ነው” አቶ ዘሪሁን ሸለመ14:47 Source: AWACHኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (12.94MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android አቶ ዘሪሁን ሸለመ - የአዋጭ ገንዘብ ቁጠባና ብድር ኅብረት ሥራ ማኅበር ዋና ሥራ አስፈፃሚ ናቸው። የኅብረት ሥራ ማኅበሩ ስለምን እንደተመሠረተ፣ በሺህዎች የሚቆጠሩ አነስተኛ ገቢ ያላቸውን ኢትዮጵያውያን ሕይወት እንደምን በፋይናንስ ዘርፍ እንደለወጠና እያሻሻለ እንደሚገኝ ይናገራሉ።አንኳሮች ቁጠባና ብድርየሥራ ፈጠራተግዳሮትና ስኬትShareLatest podcast episodes"በጥራት ስለምንጨርስ ከደንበኞች ጋር ጥሩ ወዳጅነት አለን፤ እምነት ይጥሉብናል" ዳይሬክተር ጀማል አይዲንጀማል አይዲን፤ የቤት ግንባታና የቤት ውስጥ ዕድሳትኢራን በአንድ ተቃዋሚ ሠልፈኛ ላይ ይሙት በቃ ፈረደችበአዲስ አበባ ቅሬታ ካሰሙ ግብር ከፋዮች መካከል የ58 በመቶዎቹ ቅሬታ ትክክል ሆኖ እንዳገኘው የከተማይቱ ገቢዎች ቢሮ አስታወቀ