አቶ ዘሪሁን ሸለመ - የአዋጭ ገንዘብ ቁጠባና ብድር ኅብረት ሥራ ማኅበር መሥራችና ዋና ሥራ አስፈፃሚ፤ ስለ ኅብረት ሥራ ማኅበሩ የወደፊት ትልሞች፣ ከባሕር ማዶ ኢትዮጵያውያን ጋር ለመሥራት እያደረጓቸው ስላሉ ጥረቶች፣ የቁጠባ ባሕልን ስለማሳደግና በመንግሥት በኩል ለሥራ ማኅበራት አበረታች ድጋፎች አለመኖራቸውን ያነሳሉ።
Share
LIVE, FREE and EXCLUSIVE

Published
Updated
By Demeke Kebede
Source: SBS
Share this with family and friends

