ዶ/ር ዕርቁ ይመር፤ የኢትዮጵያዊነት - የዜጎች መብት ማስከበሪያ ጉባኤ ሊቀመንበርና አቶ በትሩ ገብረእግዚአብሔር የቀድሞው የኢትዮጵያዊነት - የዜጎች መብት ማስከበሪያ ጉባኤ ሊቀመንበርና መሥራች አባል፤ ጉባኤው ስለ ነደፈው የአምስት ዓመታት ፍኖተ ካርታና ኢትዮጵያ ውስጥ ተቋሙን የመመስረት ውጥን አንስተው ይናገራሉ።
Share
LIVE, FREE and EXCLUSIVE

Dr Erku Yimer (L), and Betru Gebregziabher (R) Source: Courtesy of PD and DM
Published
By Kassahun Seboqa Negewo
Source: SBS
Share this with family and friends

