“ኢትዮጵያውያን የቤተሰብ ጥቃትን ለመከላከል አገር አቀፍ ፕላን ያስፈልገናል።” - ሰብለወርቅ ታደሰና አሰፋ በቀለ

Interview with with Seblework Tadesse and Assefa Bekele

Seblework Tadesse (L), and Assefa Bekele (R) Source: Courtesy of PD

ወ/ሮ ሰብለወርቅ ታደሰ፤ የደቡብ ማኅበረሰብ መገናኛ ፕሮጄክት ሥራ አስኪያጅና አቶ አሰፋ በቀለ በኒው ሳውዝ ዌይልስ የብላክ ታውን አካባቢ ፖሊስ ዕዝ አገናኝ መኮንን፤ ስለ ቤተሰብ ጥቃት መንስኤዎች፣ አማራጭ መፍትሔዎችና በተለይም በአውስትራሊያ የኢትዮጵያውያን ማኅበረሰብ አባላት ጥቃቶችን ለማስቆም ወይም ለመቀነስ ማድረግ ስለሚችሏቸው የድርጊት መርሃ ግብሮች ምክረ ሃሳቦቻቸውን ያጋራሉ።



Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now