ወ/ሮ ሰብለወርቅ ታደሰ፤ የደቡብ ማኅበረሰብ መገናኛ ፕሮጄክት ሥራ አስኪያጅና አቶ አሰፋ በቀለ በኒው ሳውዝ ዌይልስ የብላክ ታውን አካባቢ ፖሊስ ዕዝ አገናኝ መኮንን፤ ስለ ቤተሰብ ጥቃት መንስኤዎች፣ አማራጭ መፍትሔዎችና በተለይም በአውስትራሊያ የኢትዮጵያውያን ማኅበረሰብ አባላት ጥቃቶችን ለማስቆም ወይም ለመቀነስ ማድረግ ስለሚችሏቸው የድርጊት መርሃ ግብሮች ምክረ ሃሳቦቻቸውን ያጋራሉ።
Share
LIVE, FREE and EXCLUSIVE

Seblework Tadesse (L), and Assefa Bekele (R) Source: Courtesy of PD
Published
Updated
By Kassahun Seboqa Negewo
Source: SBS
Share this with family and friends

