ዶ/ር አያሌው ወንዴ፤ የጣና ሐይቅና ሌሎች የውኃ አካላት ጥበቃና ልማት ኤጀንሲ ዋና ሥራ አስኪያጅ፤ የዕንቦጭ አረምን ከነአካቴው ለመክላት ኤጄንሲያቸው ነድፎት ስላለው ዕቅድ ይናገራሉ። በባሕር ማዶ ነዋሪ ለሆኑ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያንም የትብብር ጥሪ ያቀርባሉ።
Share
LIVE, FREE and EXCLUSIVE

Dr Ayalew Wonde Source: Courtesy of PD
Published
By Kassahun Seboqa Negewo
Source: SBS
Share this with family and friends

