SKIP TO MAIN CONTENT

“ምክንያት ሳንፈጥር፤ በታቀደው ልክ የምንሠራ ከሆነ 80 ፐርሰንት ዕንቦጭን በአንድ ዓመት ማስወገድ እንችላለን።” ዶ/ር አያሌው ወንዴ

Interview with Dr Ayalew Wonde
Dr Ayalew Wonde Source: Courtesy of PD

ዶ/ር አያሌው ወንዴ፤ የጣና ሐይቅና ሌሎች የውኃ አካላት ጥበቃና ልማት ኤጀንሲ ዋና ሥራ አስኪያጅ፤ የዕንቦጭ አረምን ከነአካቴው ለመክላት ኤጄንሲያቸው ነድፎት ስላለው ዕቅድ ይናገራሉ። በባሕር ማዶ ነዋሪ ለሆኑ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያንም የትብብር ጥሪ ያቀርባሉ።


Published

By Kassahun Seboqa Negewo

Source: SBS


Skip to podcast episode content

ዶ/ር አያሌው ወንዴ፤ የጣና ሐይቅና ሌሎች የውኃ አካላት ጥበቃና ልማት ኤጀንሲ ዋና ሥራ አስኪያጅ፤ የዕንቦጭ አረምን ከነአካቴው ለመክላት ኤጄንሲያቸው ነድፎት ስላለው ዕቅድ ይናገራሉ። በባሕር ማዶ ነዋሪ ለሆኑ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያንም የትብብር ጥሪ ያቀርባሉ።



Latest podcast episodes

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Stream now