“ምክንያት ሳንፈጥር፤ በታቀደው ልክ የምንሠራ ከሆነ 80 ፐርሰንት ዕንቦጭን በአንድ ዓመት ማስወገድ እንችላለን።” ዶ/ር አያሌው ወንዴ

Interview with Dr Ayalew Wonde

Dr Ayalew Wonde Source: Courtesy of PD

ዶ/ር አያሌው ወንዴ፤ የጣና ሐይቅና ሌሎች የውኃ አካላት ጥበቃና ልማት ኤጀንሲ ዋና ሥራ አስኪያጅ፤ የዕንቦጭ አረምን ከነአካቴው ለመክላት ኤጄንሲያቸው ነድፎት ስላለው ዕቅድ ይናገራሉ። በባሕር ማዶ ነዋሪ ለሆኑ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያንም የትብብር ጥሪ ያቀርባሉ።



Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now