አቶ ተስፋዬ እንደሻው በቪክቶርያ የኢትዮጵያውያን ማህበረሰብ ማህበር ፕሬዝደንት እንዲሁም አቶ አለማየሁ በዛብህ በቪክቶርያ የኢትዮጵያውያን ማህበረሰብ ማህበር የቀድሞ ጸሐፊ በመጪው እሁድ “ ለሰደድ እሳት እርዳታ በኢትዮጵያውያን ማህበረሰብ” በሚል በተዘጋጀው የገቢ ማሰባሰቢያ ፕሮግራም ላይ ኢትዮጵያውያን የበኩላቸውን እንዲያበረክቱ ጥሪ አድርገዋል። Appeal
Share
LIVE, FREE and EXCLUSIVE

Published
Source: SBS
Share this with family and friends

