Source: Suppliedአቶ ተስፋዬ እንደሻው በቪክቶርያ የኢትዮጵያውያን ማህበረሰብ ማህበር ፕሬዝደንት እንዲሁም አቶ አለማየሁ በዛብህ በቪክቶርያ የኢትዮጵያውያን ማህበረሰብ ማህበር የቀድሞ ጸሐፊ በመጪው እሁድ “ ለሰደድ እሳት እርዳታ በኢትዮጵያውያን ማህበረሰብ” በሚል በተዘጋጀው የገቢ ማሰባሰቢያ ፕሮግራም ላይ ኢትዮጵያውያን የበኩላቸውን እንዲያበረክቱ ጥሪ አድርገዋል። Appeal
አቶ ተስፋዬ እንደሻው በቪክቶርያ የኢትዮጵያውያን ማህበረሰብ ማህበር ፕሬዝደንት እንዲሁም አቶ አለማየሁ በዛብህ በቪክቶርያ የኢትዮጵያውያን ማህበረሰብ ማህበር የቀድሞ ጸሐፊ በመጪው እሁድ “ ለሰደድ እሳት እርዳታ በኢትዮጵያውያን ማህበረሰብ” በሚል በተዘጋጀው የገቢ ማሰባሰቢያ ፕሮግራም ላይ ኢትዮጵያውያን የበኩላቸውን እንዲያበረክቱ ጥሪ አድርገዋል። Appeal