ሕልሟን ትታ ሔደች፤ "ኡርጌ የሰው ልጆች መብቶች የሚያስቆጫትና የማኅበረሰባችን ማዕከል ነበረች" አቶ ያደታ ሞሲሳ

Urge Fekadu Dinegde.jpg

Urge Fekadu Denegde. Credit: F.Dinegde

በለጋ ዕድሜዋ በወሊድ ሳቢያ ከዚህ ዓለም በሞት የተለየችው ኡርጌ ፈቃዱ የቀብር ሥነ ሥርዓት እሑድ ዲሴምበር 17 ቀን 2023 / ታህሳስ 7 ቀን 2016 ሜልበርን - አውስትራሊያ ይከናወናል። በሐዘንና በሰቀቀን የሚለዩዋት አባቷ አቶ ፈቃዱ ዲነግዴ "እኛ አሳደግናት እንጂ ኡርጌ የሁሉም ሰው ናት" ሲሉ፤ የቅርብ ጓደኛዋ ሰላማዊት ኡርጋ "እሷ ባለችበት ጨለማ የለም፤ ብርሃን እንጂ። በአጭር ዕድሜ ከሁላችንም በላይ ኖራለች" በማለት ገልጠዋታል።



Share
Follow SBS Amharic

Download our apps
SBS Audio
SBS On Demand

Listen to our podcasts
Independent news and stories connecting you to life in Australia and Amharic-speaking Australians.
Ease into the English language and Australian culture. We make learning English convenient, fun and practical.
Get the latest with our exclusive in-language podcasts on your favourite podcast apps.

Watch on SBS
SBS World News

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service