Watch FIFA World Cup 2026™

LIVE, FREE and EXCLUSIVE

ሕልሟን ትታ ሔደች፤ "ኡርጌ የሰው ልጆች መብቶች የሚያስቆጫትና የማኅበረሰባችን ማዕከል ነበረች" አቶ ያደታ ሞሲሳ

Urge Fekadu Dinegde.jpg
Urge Fekadu Denegde. Credit: F.Dinegde

በለጋ ዕድሜዋ በወሊድ ሳቢያ ከዚህ ዓለም በሞት የተለየችው ኡርጌ ፈቃዱ የቀብር ሥነ ሥርዓት እሑድ ዲሴምበር 17 ቀን 2023 / ታህሳስ 7 ቀን 2016 ሜልበርን - አውስትራሊያ ይከናወናል። በሐዘንና በሰቀቀን የሚለዩዋት አባቷ አቶ ፈቃዱ ዲነግዴ "እኛ አሳደግናት እንጂ ኡርጌ የሁሉም ሰው ናት" ሲሉ፤ የቅርብ ጓደኛዋ ሰላማዊት ኡርጋ "እሷ ባለችበት ጨለማ የለም፤ ብርሃን እንጂ። በአጭር ዕድሜ ከሁላችንም በላይ ኖራለች" በማለት ገልጠዋታል።


Published

Updated

By Elias Gudisa

Source: SBS


Share this with family and friends


በለጋ ዕድሜዋ በወሊድ ሳቢያ ከዚህ ዓለም በሞት የተለየችው ኡርጌ ፈቃዱ የቀብር ሥነ ሥርዓት እሑድ ዲሴምበር 17 ቀን 2023 / ታህሳስ 7 ቀን 2016 ሜልበርን - አውስትራሊያ ይከናወናል። በሐዘንና በሰቀቀን የሚለዩዋት አባቷ አቶ ፈቃዱ ዲነግዴ "እኛ አሳደግናት እንጂ ኡርጌ የሁሉም ሰው ናት" ሲሉ፤ የቅርብ ጓደኛዋ ሰላማዊት ኡርጋ "እሷ ባለችበት ጨለማ የለም፤ ብርሃን እንጂ። በአጭር ዕድሜ ከሁላችንም በላይ ኖራለች" በማለት ገልጠዋታል።



Latest podcast episodes

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Stream now