መልካም የደብረ ታቦር (ቡሔ) በዓል - መልአከ ፀሐይ ቀሲስ መንግሥቱ ኃይሉ

መልአከ ፀሐይ ቀሲስ መንግሥቱ ኃይሉ Source: Courtesy of MH
መልአከ ፀሐይ ቀሲስ መንግሥቱ ኃይሉ፤ በብሪስበን የደብረ ፀሐይ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን ዋና አስተዳዳሪና በምሥራቅ አውስትራሊያ አገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ፣ የደብረ ታቦር (ቡሔ) በዓልን ሃይማኖታዊ እንድምታ አስመልክተው ይናገራሉ።
Share




