"የገናን በዓል ስናከብር አገራችን ኢትዮጵያን፣የተሰደዱትን፣መጠለያ አጥተውና ተቸግረው ያሉትን በፀሎት እያሰብን መሆን አለበት"መልአከ ፀሐይ መንግሥቱ

Melake Tsehai Mengistu.jpg

Melake Tsehai Mengistu. Credit: MT.Mengistu

መልአከ ጸሐይ መንግሥቱ ኃይሌ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን የምስራቅ አውስትራሊያና ኒውዚላንድ አገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅና የብሪስበን ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን አስተዳዳሪ፤ለአማንያን የበዓለ ልደት መልዕክትና ለመላው ኢትዮጵያውያን መልካም ምኞታቸውን ያስተላልፋሉ። የጥምቀት በዓልም በሜልበርን እንደሚከበር ይገልጣሉ።



Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now