መልአከ ጸሐይ መንግሥቱ ኃይሌ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን የምስራቅ አውስትራሊያና ኒውዚላንድ አገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅና የብሪስበን ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን አስተዳዳሪ፤ለአማንያን የበዓለ ልደት መልዕክትና ለመላው ኢትዮጵያውያን መልካም ምኞታቸውን ያስተላልፋሉ። የጥምቀት በዓልም በሜልበርን እንደሚከበር ይገልጣሉ።
Share
LIVE, FREE and EXCLUSIVE

Published
By Martha Tsegaw
Source: SBS
Share this with family and friends

