"ለመላው ኢትዮጵያውያንና ኤርትራውያን እንኳን ለበዓለ ልደቱ አደረሳችሁ፤ አደረሰን" ብፁዕ አቡነ ሙሴ

Abune Mussie. Credit: A.Mussie
ብፁዕ አቡነ ሙሴ - በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን የምዕራብ አውስትራሊያ ሊቀ ጳጳስና የቅዱስ ሲኖዶስ አባል፤ የበዓለ ልደት መልዕክታቸውን ያስተላልፋሉ።
Share
Abune Mussie. Credit: A.Mussie
SBS World News