ለማ ክብረት ከትውልድ ቀዬው ሠንጋ ተራ ተነስቶ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ወጣቶችና ብሔራዊ እግር ኳስ ቡድን ዋና ግብ ጠባቂ እስከ መሆን ደርሷል። ለኢትዮጵያ እግር ኳስ ዓለም አቀፍ ውድድሮች ተሳትፎና ድሎች ሁነኛ ሚናዎች አበርክቷል። ክህሎቱም ለገነነ ዝና አብቅቶታል። በክፍል አንድ የግለ - ሕይወት ትረካው ከታዳጊ ቡድን ለብሔራዊ ቡድን እንደምን ለመመመረጥና መሰለፍ እንደበቃ ያወጋል።
Share
LIVE, FREE and EXCLUSIVE

በ1975 ለማ ክብረት የሞሪሽየስን ፍጹም ቅጣት ምት አድኖ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ለድል እንዲበቃ በማድረጉ ተጫዋቾች ተሸክመው (ግራ)፣ ለማ ክብረት አውስትራሊያ (ቀኝ) Source: Supplied
Published
Updated
By Elias Gudissa
Source: SBS
Share this with family and friends

