ለማ ክብረት - ከሠንጋ ተራ እስከ ኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን

My Story - Lema Kibiret Pt 1

በ1975 ለማ ክብረት የሞሪሽየስን ፍጹም ቅጣት ምት አድኖ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ለድል እንዲበቃ በማድረጉ ተጫዋቾች ተሸክመው (ግራ)፣ ለማ ክብረት አውስትራሊያ (ቀኝ) Source: Supplied

ለማ ክብረት ከትውልድ ቀዬው ሠንጋ ተራ ተነስቶ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ወጣቶችና ብሔራዊ እግር ኳስ ቡድን ዋና ግብ ጠባቂ እስከ መሆን ደርሷል። ለኢትዮጵያ እግር ኳስ ዓለም አቀፍ ውድድሮች ተሳትፎና ድሎች ሁነኛ ሚናዎች አበርክቷል። ክህሎቱም ለገነነ ዝና አብቅቶታል። በክፍል አንድ የግለ - ሕይወት ትረካው ከታዳጊ ቡድን ለብሔራዊ ቡድን እንደምን ለመመመረጥና መሰለፍ እንደበቃ ያወጋል።



Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now