በኮሮናቫይረስ ሳቢያ በሕዝብ መገኛ ሥፍራዎች ለመታደም እስከ አሥር ሰዎች ይፈቀድ የነበረው ገደብ ወደ ሁለት ዝቅ እንዲል የብሔራዊ ካቢኔ ወስኗል። እንዲሁም፤ ዕድሚያቸው ከ70 ዓመት በላይ የሆኑ ሰዎች ከቶውንም ከቤት እንዳይወጡና ራሳቸውን እንዲያገሉ፤ አከራዮችም ተከራዮችን እንዳያፈናቅሉ ጊዜያዊ ዕገዳ ተጥሎባቸዋል።
Share
LIVE, FREE and EXCLUSIVE

Waziri Mkuu Scott Morrison (kulia) na Waziri wa Afya Greg Hunt (kushoto) wazungumza na waandishi wa habari Source: AAP
Published
By Gareth Boreham
Presented by Kassahun Seboqa Negewo
Source: SBS
Share this with family and friends

