የቅይጥ ተጋቢ ኢትዮጵያውያን የበዓላት አከባበር በአገረ አውስትራሊያ

Fasil Tenaw Balcha and his wife (L) and Adey Zegeye's family (R). Source: Balcha and Zegeye
አውስትራሊያ ውስጥ የዝንቅ ባሕል፣ እምነትና ማንነት ተጋቢዎች ቁጥር ከዓመት ዓመት ዕድገት እያሳየ ነው። ከውጭ ዜጎች ጋር ተጋብተው ቤተሰብ መሥርተውና በፍቅር በልፅገው ካሉ ኢትዮጵያውያን ውስጥ አደይ ዘገየ ከሜልበርን - ቪክቶሪያ እና ፋሲል ጤናው ባልቻ ከፐርዝ - ምዕራብ አውስትራሊያ እንደምን በሁለት ባሕሎች ውስጥ ተዛንቀው በዓላትን እንደሚያከብሩ ያወጋሉ። የአዲስ ዓመት መልካም ምኞቶቻቸውንም ይገልጣሉ።
Share