የቅይጥ ተጋቢ ኢትዮጵያውያን የበዓላት አከባበር በአገረ አውስትራሊያ

Community

Fasil Tenaw Balcha and his wife (L) and Adey Zegeye's family (R). Source: Balcha and Zegeye

አውስትራሊያ ውስጥ የዝንቅ ባሕል፣ እምነትና ማንነት ተጋቢዎች ቁጥር ከዓመት ዓመት ዕድገት እያሳየ ነው። ከውጭ ዜጎች ጋር ተጋብተው ቤተሰብ መሥርተውና በፍቅር በልፅገው ካሉ ኢትዮጵያውያን ውስጥ አደይ ዘገየ ከሜልበርን - ቪክቶሪያ እና ፋሲል ጤናው ባልቻ ከፐርዝ - ምዕራብ አውስትራሊያ እንደምን በሁለት ባሕሎች ውስጥ ተዛንቀው በዓላትን እንደሚያከብሩ ያወጋሉ። የአዲስ ዓመት መልካም ምኞቶቻቸውንም ይገልጣሉ።



Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now