"በአውስትራሊያ የምንገኝ ትውልደ ኢትዮጵያውያንና ኤርትራውያን ሰልፍ የወጣነው ተቃውሟችንን ለዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ ለማስረዳትና በአንድነት ወደፊት ለማምራት ነው" ወንድማገኘሁ አዲስ

Source: SBS Amharic
የሜልበርን-አውስትራሊያ "በቃ" ንቅናቄ አስተባባሪና ሰልፈኞች የተቃውሞና ድጋፍ ሰልፍ የወጡበትን ዓላማና ግለ አተያያቸውን አሰናስለው ይገልጣሉ።
Share

Source: SBS Amharic

SBS World News