የምዕራብ አውስትራሊያ ነዋሪ ትውልደ ኢትዮጵያውያንና ኤርትራውያን የተቃውሞና ድጋፍ ሰልፍ አካሄዱ06:17 Source: F.Asfawኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and Subscribe Apple Podcasts YouTube Spotify Download (5.67MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android በፐርዝ-ምዕራብ አውስትራሊያ ነዋሪ የሆኑ ትውልደ-ኢትዮጵያውያንና ኤርትራውያን የዓለም አቀፉ "በቃ" ንቅናቄ አክል የሆነ የተቃውሞና ድጋፍ ሰልፍ አካሂደዋል። የሰልፉን ዓላማና ፋይዳ አስመልክቶ የሁለቱ ማኅበረሰባት መሪዎች ይናገራሉ።ShareLatest podcast episodes"የሴቶች ጉዳይ የተወሰኑ ሰዎች ኃላፊነት ብቻ አይደለም። ሁላችንም ለሴቶች ክብር፣ ነፃነት፣ እኩልነትና በዋናነት ለደህንነታቸው መቆም አለብን።" ናዲያ ሞናያ"ግጥም ውስጤ ያለውን ስሜት የምገልፅበት፣ አንባቢን በእኔ ዓለም ውስጥ፣ ስሜቶቼ ውስጥ የምጋብዝበት መድረክ ነው" ናዲያ ሞናያ"ከመማር ጋር ኃላፊነት አለ፤ የተማሩትን ለሌላው ማስተላለፍ የራስን ኃላፊነት መወጣት ነው። ለሕይወትም ትርጉም አለው።" ናዲያ ሞናያበአውስትራሊያ ጅሎንግ በሚገኝው የነዳጅ ማጣሪያ የእሳት አደጋ ተከሰት