Melake Tsehay Komos Aba Aba Gebreselassie Gobena. Source: G.Gobenaመልአከ ፀሐይ ቆሞስ አባ ገብረ ሥላሴ ጎበና - በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን የሰሜን አፍሪካ አገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅና በአውስትራሊያ - ሜልበርን የደብረ ገነት ቅዱስ ሚካኤል ቤተክርስቲያን አስተዳዳሪ፤ የበዓለ ሆሳዕና መንፈሳዊ መልዕክታቸውን ያስተላልፋሉ።
Published
By Kassahun Seboqa Negewo
Source: SBS
Skip to podcast episode content
Share this with family and friends
መልአከ ፀሐይ ቆሞስ አባ ገብረ ሥላሴ ጎበና - በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን የሰሜን አፍሪካ አገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅና በአውስትራሊያ - ሜልበርን የደብረ ገነት ቅዱስ ሚካኤል ቤተክርስቲያን አስተዳዳሪ፤ የበዓለ ሆሳዕና መንፈሳዊ መልዕክታቸውን ያስተላልፋሉ።