ዶ/ር ሸሪፍ ሰዒድ - በአውስትራሊያ ፌዴራል መንግሥት Clean Energy Regulator የሕግ አማካሪ፣ አቶ አያሌው ሁንዴሳ - የቀድሞው የኒው ሳውዝ ዌይልስ የኢትዮጵያውያን ማኅበረሰብ ማኅበር ፕሬዚደንትና አቶ አዳሙ ተፈራ የቀድሞው የቪክቶሪያ የኢትዮጵያውያን ማኅበረሰብ ማኅበር ፕሬዚደንት፤ በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በተጻፈው የመደመር መጽሐፍ ላይ ግለ አተያያቸውን ያጋራሉ።
Share
LIVE, FREE and EXCLUSIVE

Dr Sherif Seid (L), Ayalew Hundessa (C), and Adamu Tefera (R) Source: Courtesy of SBS Amharic and PD
Published
By Kassahun Seboqa Negewo
Source: SBS
Share this with family and friends


