ስኮት ሞሪሰን የፌዴራል መንግሥቱ ለደን ቃጠሎዎች ቀውስ የወሰደው እርምጃ መጣኝ ነው ይላሉ

A home destroyed by bushfires outside Woodside in Adelaide. Source: AAP
ጠቅላይ ሚኒስትር ስኮት ሞሪሰን መንግሥታቸው ለደን ቃጠሎዎች ቀውስ የሰጠው ምላሽ በቂ ነው ብለው ሲከራከሩ፤ በሌላ በኩል ግና ጠንካራ የአየር ንብረት ለውጥ እርምጃ እንዲወስዱ ጥሪ እየቀረበላቸው ነው።
Share




