የኮሮናቫይረስ መስፋፋትን ተከትሎ የትምህርት ቤቶች መዘጋት ጉዳይ በአውስትራሊያ መንግሥት ላይ ጫና እያሳደረ ነው። መንግሥት ግና ወላጆች ሥራ ላይ ተሠማርተው እንዲቆዩ ስለሚሻ ትምህርት ቤቶች ክፍት ሆነው መቀጥል አለባቸው በሚለው አቋሙ እንደፀና ነው። ሆኖም የተወሰኑ የግል ትምህርት ቤቶች የመማሪያ ክፍሎቻቸውን ዘግተው የኦንላይን ትምህርቶችን ጀምረዋል።
Share
LIVE, FREE and EXCLUSIVE

School drop-off at PLC Sydney Source: SBS
Published
Presented by Kassahun Seboqa Negewo
Source: SBS
Share this with family and friends

