SKIP TO MAIN CONTENT

የአውስትራሊያ መንግሥት ትምህርት ቤቶችን እንዲዘጋ ጫና እየበረታበት ነው

Pressure mounts on Australian government to close schools
School drop-off at PLC Sydney Source: SBS

የኮሮናቫይረስ መስፋፋትን ተከትሎ የትምህርት ቤቶች መዘጋት ጉዳይ በአውስትራሊያ መንግሥት ላይ ጫና እያሳደረ ነው። መንግሥት ግና ወላጆች ሥራ ላይ ተሠማርተው እንዲቆዩ ስለሚሻ ትምህርት ቤቶች ክፍት ሆነው መቀጥል አለባቸው በሚለው አቋሙ እንደፀና ነው። ሆኖም የተወሰኑ የግል ትምህርት ቤቶች የመማሪያ ክፍሎቻቸውን ዘግተው የኦንላይን ትምህርቶችን ጀምረዋል።


Published

Presented by Kassahun Seboqa Negewo

Source: SBS


Skip to podcast episode content

የኮሮናቫይረስ መስፋፋትን ተከትሎ የትምህርት ቤቶች መዘጋት ጉዳይ በአውስትራሊያ መንግሥት ላይ ጫና እያሳደረ ነው። መንግሥት ግና ወላጆች ሥራ ላይ ተሠማርተው እንዲቆዩ ስለሚሻ ትምህርት ቤቶች ክፍት ሆነው መቀጥል አለባቸው በሚለው አቋሙ እንደፀና ነው። ሆኖም የተወሰኑ የግል ትምህርት ቤቶች የመማሪያ ክፍሎቻቸውን ዘግተው የኦንላይን ትምህርቶችን ጀምረዋል።



Latest podcast episodes

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Stream now