የአውስትራሊያ መንግሥት ትምህርት ቤቶችን እንዲዘጋ ጫና እየበረታበት ነው

Pressure mounts on Australian government to close schools

School drop-off at PLC Sydney Source: SBS

የኮሮናቫይረስ መስፋፋትን ተከትሎ የትምህርት ቤቶች መዘጋት ጉዳይ በአውስትራሊያ መንግሥት ላይ ጫና እያሳደረ ነው። መንግሥት ግና ወላጆች ሥራ ላይ ተሠማርተው እንዲቆዩ ስለሚሻ ትምህርት ቤቶች ክፍት ሆነው መቀጥል አለባቸው በሚለው አቋሙ እንደፀና ነው። ሆኖም የተወሰኑ የግል ትምህርት ቤቶች የመማሪያ ክፍሎቻቸውን ዘግተው የኦንላይን ትምህርቶችን ጀምረዋል።



Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now