ኮሮናቫይረስ በግልና የሕዝብ ትራንስፖርት ሠራተኞች ላይ እያሳደረ ያለው ተፅዕኖ በኢትዮጵያውያን - አውስትራሊያውያን አንደበት

Private and public transport workers #COVID - 19

Abebe Solomon (L), Mengistu Kebede (C), and Asnake Molla (R) Source: Supplied

የኮሮናቫይረስ አሉታዊ ተፅኖዎቹን ካሳረፈባቸው መስኮች አንዱ የትራንስፖርት ዘርፍ ነው። ገሚሶቹ ሥራቸውን ለቅቀው ቤት ለመቀመጥ ግድ ሲሰኙ፤ የተወሰኑቱ ክሥጋት ጋር ኑሮና ጤናን አቻችሎ ለመቀጠል ሥራቸውን እየከወኑ ይገኛሉ። ይስሐቅ ሞላ (ከብሪስበን)፣ ሣራ ኪዳኔ (ከሲድኒ)፣ አበበ ሰሎሞንንና መንግሥቱ ግርማ (ከሜልበርን) እንዲሁም አስናቀ ሞላ (ከፐርዝ) በታክሲ፣ የኡበርና አውቶቡስ የትራንስፖርት ዘርፍ ኮቪድ - 19 ስላሳደረባቸው ተፅዕኖዎች ይናገራሉ።



Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now