ኮሮናቫይረስ በግልና የሕዝብ ትራንስፖርት ሠራተኞች ላይ እያሳደረ ያለው ተፅዕኖ በኢትዮጵያውያን - አውስትራሊያውያን አንደበት

Private and public transport workers #COVID - 19

Abebe Solomon (L), Mengistu Kebede (C), and Asnake Molla (R) Source: Supplied

የኮሮናቫይረስ አሉታዊ ተፅኖዎቹን ካሳረፈባቸው መስኮች አንዱ የትራንስፖርት ዘርፍ ነው። ገሚሶቹ ሥራቸውን ለቅቀው ቤት ለመቀመጥ ግድ ሲሰኙ፤ የተወሰኑቱ ክሥጋት ጋር ኑሮና ጤናን አቻችሎ ለመቀጠል ሥራቸውን እየከወኑ ይገኛሉ። ይስሐቅ ሞላ (ከብሪስበን)፣ ሣራ ኪዳኔ (ከሲድኒ)፣ አበበ ሰሎሞንንና መንግሥቱ ግርማ (ከሜልበርን) እንዲሁም አስናቀ ሞላ (ከፐርዝ) በታክሲ፣ የኡበርና አውቶቡስ የትራንስፖርት ዘርፍ ኮቪድ - 19 ስላሳደረባቸው ተፅዕኖዎች ይናገራሉ።



Share
Follow SBS Amharic

Download our apps
SBS Audio
SBS On Demand

Listen to our podcasts
Independent news and stories connecting you to life in Australia and Amharic-speaking Australians.
Ease into the English language and Australian culture. We make learning English convenient, fun and practical.
Get the latest with our exclusive in-language podcasts on your favourite podcast apps.

Watch on SBS
SBS World News

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service
ኮሮናቫይረስ በግልና የሕዝብ ትራንስፖርት ሠራተኞች ላይ እያሳደረ ያለው ተፅዕኖ በኢትዮጵያውያን - አውስትራሊያውያን አንደበት | SBS Amharic