ቃለ ምልልስ - " እኔ የተወለድኩት በመስቀል በአል ዋዜማ ነው ለኔ የመስቀል በአል ቤተሰቦቼን የማስታውስበት ልዩ በአል ነው::" ድምጻዊ ጌትሽ ማሞ

.

Singer Getesh Mamo Source: Singer Getesh Mamo

ድምጻዊ ጌትሽ ማሞ በቅርቡ በሜልበርን ከተማ ስለሚያሳየው የሙዚቃ ዝግጅቱና የህይወት ታሪኩ ነግሮናል:: የመስቀል በአልንም በተመለከተብ " እኔ የተወለድኩት በመስቀል በአል ዋዜማ ነው:: ለኔ የመስቀል በአል ቤተሰቦቼን የማስታውስበት ልዩ በአል ነው:: " ብሎናል ድምጻዊ ጌትሽ ማሞ



Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now