አማፂያን የኢትዮጵያ መንግሥትን የተኩስ አቁም እወጃ አሌ አሉ

Mekelle, Ethiopia.

Ethiopian government soldiers ride in the back of a truck on a road near Agula, north of Mekele, in the Tigray region of northern Ethiopia. Source: AAP

በኢትዮጵያ መንግሥት በኩል የተወሰደው የተኩስ አቁም ዕወጃ የለውጥ ተስፋ እንደፈነጠቀና ለዓለም አቀፍ ምግባረ ሰናይ ድርጅቶችም ረድኤቶቻቸውን በረሃብ ጫፍ ላይ ለሚገኙ በመቶ ሺህዎች ለሚቆጠሩ ሰዎች ለመቸር በር ከፋች መሆኑ ተነግሯል። በሌላም በኩል ዩናይትድ ስቴትስ የምትሻው አመፅን መቀነስና ተኩስ ማቆምን እንደሆነ በመግለፅ፤ ግጭትን የማባባስ ጥረቶችን በእጅጉ እንደምታወግዝ አሳስባለች።



Share
Follow SBS Amharic

Download our apps
SBS Audio
SBS On Demand

Listen to our podcasts
Independent news and stories connecting you to life in Australia and Amharic-speaking Australians.
Ease into the English language and Australian culture. We make learning English convenient, fun and practical.
Get the latest with our exclusive in-language podcasts on your favourite podcast apps.

Watch on SBS
SBS World News

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service
አማፂያን የኢትዮጵያ መንግሥትን የተኩስ አቁም እወጃ አሌ አሉ | SBS Amharic