በኢትዮጵያ መንግሥት በኩል የተወሰደው የተኩስ አቁም ዕወጃ የለውጥ ተስፋ እንደፈነጠቀና ለዓለም አቀፍ ምግባረ ሰናይ ድርጅቶችም ረድኤቶቻቸውን በረሃብ ጫፍ ላይ ለሚገኙ በመቶ ሺህዎች ለሚቆጠሩ ሰዎች ለመቸር በር ከፋች መሆኑ ተነግሯል። በሌላም በኩል ዩናይትድ ስቴትስ የምትሻው አመፅን መቀነስና ተኩስ ማቆምን እንደሆነ በመግለፅ፤ ግጭትን የማባባስ ጥረቶችን በእጅጉ እንደምታወግዝ አሳስባለች።
Share






