ስንብት፤ "ኢትዮጵያ እኛን ምን አደረገችን? አመራሩን ብናኮርፍ ኢትዮጵያን ማኩረፍ አለብን?" ፊታውራሪ መኮንን ዶሪ15:51Fitawrari Mekonnen Dori. Credit: M.Doriኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (10.02MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android ፊታውራሪ መኮንን ዶሪ ሰሞኑን ከዚህ ዓለም በሞት ተለይተዋል። ለዝክረ መታሰቢያቸው ይሆናቸው ዘንድ በሕይወት ሳሉ ከአካሔድናቸው ቃለ ምልልሶች ውስጥ በግለ ታሪካቸው ላይ ያተኮረውን ቀንጭበን ደግመን አቅርበናል። ፊታውራሪ መኮንን ከምክትል ሚኒስትርነት ተገልለው፣ ዘብጥያ ወርደው ለስደት ቢዳረጉም የመጨረሻ ምኞታቸው "በሕይወቴ ዘመኔ ዕውን ሆኖ ማየት የምፈልገው በኢትዮጵያ የዕርቅ ጉባኤ ላይ ተገኝቼ የልቤን ተንፍሼ መሞት ነው" ብለውን ነበር። ሕልማቸው ዕውን ሳይሆን ከዚህ ዓለም ለዘላለሙ ቢሰናበቱም።አንኳሮችየኢሕአዴግ የሽግግር መንግሥት አባልነትከሚንስትር ደኤታነት ወደ ስደትየብሔራዊ ዕርቅ ለኢትዮጵያ አስፈላጊነትተጨማሪ ያድምጡስንብት፤ ፊታውራሪ መኮንን ዶሪ ከበኔ ምድር (የቀይ በሬ ምድር) እስከ አገረ ገዢነትShareLatest podcast episodesስንብት፤ የአውስትራሊያ ነባር ዜጎች የባሕል ተፋላሚዋ አክስት ሮዳ ሮበርትስመጽሐፍ ሻጮች ስልጠና ቢሰጣቸው ደስ ይለኛል፤ ለደራሲያን የሚሰጡት ክብር አናሳ ነው። በጣት የሚቆጠሩት ካልሆኑ በስተቀር።" ደራሲና ጋዜጠኛ ሃሊ ሙዘይን"ለመላው ኢትዮጵያውያንና የዓለም ሙስሊሞች እንኳን በሰላም አደረሳችሁ፤ ተቻችለን የምንኖር ያድርገን፤ መልካም ኢድ ይሁንልን" ሼህ አብዱራህማን ሐጂ ከቢር#106 Mmm or Hmm? Trying new and unusual food