ስንብት፤ ፊታውራሪ መኮንን ዶሪ ከበኔ ምድር (የቀይ በሬ ምድር) እስከ አገረ ገዢነት18:41Fitawrari Mekonnen Dori. Credit: M.Doriኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (12.62MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android ፊታውራሪ መኮንን ዶሪ ሰሞኑን ከዚህ ዓለም በሞት ተለይተዋል። ለዝክረ መታሰቢያቸው ይሆናቸው ዘንድ በሕይወት ሳሉ ከአካሔድናቸው ቃለ ምልልሶች ውስጥ በግለ ታሪካቸው ላይ ያተኮረውን ነቅሰን ደግመን አቅርበናል። ፊታውራሪ መኮንን እረኝነትን 'እምቢኝ' ብለው ከለቀቋት የትውልድ ቀዬአቸው የበኔ ምድር ተነስተው እንደምን ለአገረ እንግሊዝ የማንቸስተር ዩኒቨርሲቲ ምሩቅነት፣ የገለብና ሃመር ባኮ፣ ጨንቻና ጭላሎ አውራጃዎች አገረ ገዢነት እንደበቁ ያወጋሉ።አንኳሮችየትውልድ ቀዬና ዕድገትየበኔ ምድር ታሪክአውራጃ ገዢነትተጨማሪ ያድምጡስንብት፤ "ኢትዮጵያ እኛን ምን አደረገችን? አመራሩን ብናኮርፍ ኢትዮጵያን ማኩረፍ አለብን?" ፊታውራሪ መኮንን ዶሪShareLatest podcast episodes"'ሕይወት አጭር ናት' አባባል አይደለም፤ እውነት ነው። ካንሰር እንዳለብኝ ሲነገረኝ ሕይወት አጭር መሆኗን አስተምሮኛል" ደራሲ ሚስጥረ አደራው"እኔ" ማንነትን ወደ ውስጥ የሚመለከት ነው፤ እሸሽ የነበረው እውነትን መጋፈጥ ከሚፈልገው እኔነቴ ነበር፤ አለባብሰን ማለፍ ስለሚቀለን" ደራሲ ሚስጥረ አደራውእሥራኤልና ሃማስ የተኩስ አቁምና የታጋቾች ለቀቃ የመጀመሪያ ምዕራፍ ስምምነት ላይ መድረሳቸውን አስታወቁከእሥራኤል እሥር ቤት የወጡ አውስትራሊያውያን የአውስትራሊያ ፌዴራል መንግሥት ድጋፍ አሳፋሪ ነው አሉ