ስንብት፤ ፊታውራሪ መኮንን ዶሪ ከበኔ ምድር (የቀይ በሬ ምድር) እስከ አገረ ገዢነት18:41Fitawrari Mekonnen Dori. Credit: M.Doriኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and Subscribe Apple Podcasts YouTube Spotify Download (12.62MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android ፊታውራሪ መኮንን ዶሪ ሰሞኑን ከዚህ ዓለም በሞት ተለይተዋል። ለዝክረ መታሰቢያቸው ይሆናቸው ዘንድ በሕይወት ሳሉ ከአካሔድናቸው ቃለ ምልልሶች ውስጥ በግለ ታሪካቸው ላይ ያተኮረውን ነቅሰን ደግመን አቅርበናል። ፊታውራሪ መኮንን እረኝነትን 'እምቢኝ' ብለው ከለቀቋት የትውልድ ቀዬአቸው የበኔ ምድር ተነስተው እንደምን ለአገረ እንግሊዝ የማንቸስተር ዩኒቨርሲቲ ምሩቅነት፣ የገለብና ሃመር ባኮ፣ ጨንቻና ጭላሎ አውራጃዎች አገረ ገዢነት እንደበቁ ያወጋሉ።አንኳሮችየትውልድ ቀዬና ዕድገትየበኔ ምድር ታሪክአውራጃ ገዢነትተጨማሪ ያድምጡስንብት፤ "ኢትዮጵያ እኛን ምን አደረገችን? አመራሩን ብናኮርፍ ኢትዮጵያን ማኩረፍ አለብን?" ፊታውራሪ መኮንን ዶሪShareLatest podcast episodesወደ ጎን የተገፋውታሪክ፤ የአቦርጂናልና ቶረስ ሰርጥ ደሴተኞች አገልግሎት በአንዛክ ቀን#109 ዕድሜያቸው እየገፋ ስላሉ ወላጆች መናገርበኢትዮጵያ በቁልፍ መሠረተ ልማቶች ላይ ጉዳት የሚያደርሱ ሠራተኞችና ኃላፊዎችን በፅኑዕ እሥራት የሚቀጣ ረቂቅ አዋጅ ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ቀረበየፖርት ኧርተር የጅምላ ግድያ 30ኛ ዓመት ዝክረ መታሰቢያ ተከናወነ