Watch FIFA World Cup 2026™

LIVE, FREE and EXCLUSIVE

“ኢትዮጵያ በኢትዮጵያዊነት ልትቆይ የምትችለው በአንድነታችን ነው፤ ከጎሣና ከጎጥ ኢትዮጵያዊነታችንን እናስቀድም” ፍቅረሥላሴ ወግደረስ

PM Fikreselassie Wogderess
Former Ethiopian Prime Minister Fikreselassie Wogderess Source: Tsehai Publishers

የቀድሞው የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር (ከጳጉሜን 5, 1979 - ጥቅምት 29, 1982) ፍቅረሥላሴ ወግደረስ ትናንት ታህሳስ 3, 2013 ከዚህ ዓለም በሞት ተለይተዋል። “እኛና አብዮቱ” በሚል ርዕስ በፀሐይ አሳታሚ ድርጅት በኩል ስለ 1966ቱ ሕዝባዊ አብዮት ሂደትና ክስመት ከደርግ እስከ ኢሠፓ የነበሩትን የትግል፣ ስኬትና ውድቀት አስመልክተው ለሕትመት ባበቁት መጽሐፋቸው ዙሪያ በጃኑዋሪ 2014 ተነጋግረን ነበር። ሕልፈተ ሕይወታቸውን አስባብ አድርገን ቃለ ምልልሳችንን ደግመን አቅርበናል።


Published

By Kassahun Seboqa Negewo

Source: SBS



Share this with family and friends


የቀድሞው የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር (ከጳጉሜን 5, 1979 - ጥቅምት 29, 1982) ፍቅረሥላሴ ወግደረስ ትናንት ታህሳስ 3, 2013 ከዚህ ዓለም በሞት ተለይተዋል። “እኛና አብዮቱ” በሚል ርዕስ በፀሐይ አሳታሚ ድርጅት በኩል ስለ 1966ቱ ሕዝባዊ አብዮት ሂደትና ክስመት ከደርግ እስከ ኢሠፓ የነበሩትን የትግል፣ ስኬትና ውድቀት አስመልክተው ለሕትመት ባበቁት መጽሐፋቸው ዙሪያ በጃኑዋሪ 2014 ተነጋግረን ነበር። ሕልፈተ ሕይወታቸውን አስባብ አድርገን ቃለ ምልልሳችንን ደግመን አቅርበናል።



Latest podcast episodes

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Stream now